ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ በድምቀት እንዲከበር ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ…