ኢትዮጵያ አፍሪካውያንን በማስተሳሰር ለተሰናሰለ አህጉራዊ ቅንጅት ሚናዋን ትወጣለች – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በመደመር ትውልድ እሳቤ አፍሪካውያንን በማስተሳሰር ለተሰናሰለ አህጉራዊ ቅንጅት ሚናዋን ትወጣለች አሉ፡፡
12ኛው የአፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባዔ ''ከፖለቲካ እስከ ብልፅግና'' በሚል መሪ…