Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ለ25 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና ምርመራ መስጠት የሚያስችል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለ25 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና ምርመራ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀምሯል፡፡ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በአሶሳ ከተማ ተገኝተው የክረምትበጎ ፈቃድ ሥራ…

የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ የ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ብድር አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት አስፍጻሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ ለአራት ዓመት የ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር የተራዘመ ብድር አገልግሎት አቅርቦትን አጽድቋል፡፡ አይ ኤም ኤፍ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የዓለም…

በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ መሪነት በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተጎብኝተዋል። የብልጽግና ፓርቲ ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ ያዘጋጁት ስልጠና ተጠናቅቋል።…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመጪው ረቡዕ ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 58 ( 4) እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሰራርና የአባላት ሥነ- ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ…

የብሔራዊ ሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የታወጀው ብሔራዊ የሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተከሂዷል፡፡ በወረዳው የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ሕይወታቸው ላለፉ…

የኬሚካል ርጭት አውሮፕላኖች ተጨማሪ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስቴር ለኬሚካል ርጭት እንዲውሉ የተገዙት 5 አውሮፕላኖች ተጨማሪ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽንና የናሽናል ኤርዌይስ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ አውሮፕላኖቹ ካላቸው ከፍተኛ አቅም አኳያ በሚኖራቸው ትርፍ ጊዜ…

ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኬንያ የውጭ ጉዳይና ዳያስፖራ ፕሪንሲፓል ሴክሬታሪ ኮሪር ሲንጎይ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በሁለትዮሽ እና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ ተጠቃሚነትን ማጠናከር…

የአዲስ አባባ ከተማ ለጎፋ ዞን ተጎጂዎች በ2ኛ ዙር ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር በጎፋ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በ2ኛ ዙር ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአዲስ አበባ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከ7 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በ2016 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 02 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሰጡት መግለጫ÷ አየር መንገዱ የዓለም አቀፍ መዳረሻውን ወደ 139 ማሳደጉን ተናግረዋል፡፡…

የአፋር ክልል ም/ቤት ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2017 በጀት ዓመት ለተያዩ የልማት ሥራዎች የሚውል ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል። ምክር ቤቱ ባለፉት ቀናት ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ የክልሉ አስፈጻሚ አካላት ሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን ጨምሮ የክልሉን…