7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዴሞክራሲያዊና አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዷል – የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት
አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ዴሞክራሲያዊ እና አሳታፊ በሆነ መልኩ በስኬት ተካሂዷል አለ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት መጠናቀቁን አስመልክቶ ለመገናኛ…