Fana: At a Speed of Life!

በሚከናወኑ የልማት ተግባራት ላይ የተጠያቂነት ስርዓት እንዲሰፍን እየተሰራ ነው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በሚከናወኑ የልማት ተግባራት ላይ የዜጎችን ተሳትፎና ግልፀኝነትን በመተግበር የተጠያቂነት ስርዓት እንዲሰፍን እየተሰራ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በ2015 በጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የጸደቀው የዜጎች በጀት መረጃ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የህዝቡን ሰላም በማረጋገጥ ፊቱን ወደ ልማት እንዲያዞር ማድረግ እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰላም የሁሉም መልካም ነገር መሠረት እንደመሆኑ ያለ ሰላም ልማት የማይታሰብ መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ከነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም “ሕዝባችን ሰላሙን በማረጋገጥ…

ትጥቅ የፈቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን የመመዝገብ እና ወደ ማዕከል የማሰባሰብ ሥራ በመጪው ሰኔ ይጀመራል- ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትጥቅ የፈቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን የመመዝገብ እና ወደ ማዕከል የማሰባሰብ ሥራ የፊታችን ሰኔ ወር እንደሚጀምር የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ። መንግሥት የህወሓት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አካል የሆነውን ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ…

ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውንቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የተለያዩ ተቋማት ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል፡፡   በ8ኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን ዝርዝር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ይፋ አድርጓል፡፡   ተቋማቱ…

በቂርቆስ ክ/ከተማ በ90 ቀናት የተገነቡ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት በ90 ቀናት የተገነቡ ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ በቀን ከ300 ሺህ እስከ 400 ሺህ ዳቦና ኬክ የማምረት አቅም ያለው በረከት የዳቦና ኬክ ማምረቻ ፋብሪካ ከተመረቁት ፕሮጀክቶች አንዱ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከዩኒሴፍ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የኢትዮጵያ ተወካይ አቡባካር ካምፖ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ሙስጠፌ ዩኒሴፍ በሶማሌ ክልል እርዳታ ለሚሹ ዜጎች…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በትንሳኤ በዓል ዋዜማና በበዓሉ ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ም/ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የሸገርና አንበሳ አውቶብሶች በጥናት ላይ የተመሠረተ ስምሪት በማዘጋጀት ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገርና አንበሳ አውቶብሶች በጥናት ላይ የተመሠረተ አዲስ ስምሪት በማዘጋጀትቀልጣፋ የትራንፖርት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የአውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ። የሸገር እና አንበሳ አውቶብሶች የነበራቸውን ስያሜ እንደያዙ…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የግሎባል ሴኩሪቲ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ ተመረጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የግሎባል ሴኩሪቲ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆኖ ተመርጧል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቻይና ናንጂንግ ከተማ ሚያዚያ 3 እና 4 ቀን 2015 ዓ.ም በተካሄደው የዓለም አቀፍ የህዝብ ደህንነት ትብብር ፎረም ላይ ነው…

ኢትዮጵያ፣ ጣልያን እና ሶማሊያ ያላቸውን የሶስትዮሽና ባለብዙ ወገን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ጣልያን እና ሶማሊያ ያላቸውን የሶስትዮሽና ባለብዙ ወገን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂዮ ሜሎኒ እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ጋር…