Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የካንሰር ቅድመ ምርመራን ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጡት እና የፕሮስቴት ካንሰር ቅድመ ምርመራ እና ሪፈራል አቅምን ማሳደግ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። “ክሊኒተች” የተሰኘው ዲጂታል ማጣሪያ ፕሮጀክት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ጣቢያዎች የሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙዎች…

በጅማ ዞን በ5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የተገነቡ 1 ሺህ 886 ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በ5 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 1 ሺህ 886 ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ ትጃኒ ናስር ÷ በጅማ ዞን ደዶ እና ቀርሳ ወረዳዎች የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት…

815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ 11 ወራት 815 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የገቢዎች ሚኒስቴርን 11 ወራት አፈጻጸም ገምግሟል። የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ…

በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጤናው ዘርፍ ሕይወት አድን ቴክኖሎጂዎችን ለማኅበረሰቡ ይበልጥ ለማቅረብ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የካንሰር ህክምና ተደራሽነትን ማሳደግ ላይ ያተኮረው 'ሬይስ ኦፍ ሆፕ 2025' ዓለም አቀፍ ፎረም በአዲስ…

አረንጓዴ አሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና ይጫወታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ''በመትከል ማንሰራራት'' በሚል መሪ ሃሳብ በዳራ ኦቲልቾ ወረዳ ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ (IAEA) ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት በሬይስ ኦፍ ሆፕ ጉባዔ ለመሳተፍ…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሁሉም የመፈተኛ ማዕከላት መሰጠት ጀምሯል አለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ÷ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት በኦንላይንና በወረቅት…

ኢትዮጵያ በአስደናቂ የሕዳሴ ጉዞ ላይ ናት – የናይጄሪያ ም/ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአስደናቂ የሕዳሴ ጉዞ ላይ ትገኛለች አሉ የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከናይጄሪያ ም/ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ ጋር ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ57 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተናን በኦንላይና እና በወረቀት ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ፀሐይ ወራሳ እንዳሉት ÷ ተፈታኞች ከ481 የትምህርት ተቋማት የተወጣጡና በግል፣…

ሩድ ቫን ኒስትሮይ ከሌስተር ሲቲ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሌስተር ሲቲ ከአሰልጣኝ ሩድ ቫን ኒስትሮይ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል፡፡ የ48 ዓመቱ የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች ባለፈው የውድድር ዓመት ሌስተር ሲቲን ከተረከበ በኋላ ካደረጋቸው 27 ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው 5ቱን ብቻ ነው፡፡…