ኮሚቴው በዓየር የሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ የሚያስችለውን የሙከራ በረራ ዛሬ ወደ ሽረ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከሁለት ዓመት በኋላ የመጀመሪያ የሆነውን የአውሮፕላን የሙከራ በረራ ዛሬ ወደ ሽረ አውሮፕላን ማረፊያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡
ኮሚቴው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ከሁለት…