Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሕመድ ሺዴ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል ለምታደርገው ጥረት አጋሮች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል ለምታደርገው ጥረት የልማት አጋሮች የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡ ሚኒስትሩ እና የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ…

አየርላንድ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነኩ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ የፀጥታው ምክር ቤትና የአውሮፓ ህብረትን በመጠቀም እየፈፀመች ከሚገኘው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነካ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለዓየርላንድ የውጭ…

በጅማ ዞን የመብረቅ አደጋ ሶስት የቤተሰብ አባላትን ህይወት አጠፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ቀርሳ ወረዳ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመብረቅ አደጋ እናትና አባትን ጨምሮ የሶስት ቤተሰብ አባላት ህይወት ማለፉን ፖሊስ ገለጸ፡፡   የቀርሳ ወረዳ ፖሊስ እንዳስታወቀው ÷ትናንት ሌሊት 9 ሰዓት ላይ በጣለው ከባድ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ለሰራዊቱ ከ214 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ከ214 ሚሊየን ብር በላይ የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።   ድጋፉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፋይናስ ኃላፊ ወይዘሮ ነጂባ አክመል ለመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሊዊጂ…

በሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ለሚገኙ ከ14 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። በዚህ መሰረትም በሀብሩ ወረዳ ውስጥ በሊብሶ፣ መሃል አምባ እና ውርጌሳ ማዕከላት…

የኔቶ አባል ሀገራት ለዩክሬን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የሚያደርጉትን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ እንደሚያሳድጉ አስታውቀዋል፡፡ አባል ሀገራቱ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ነው ዘመናዊ…

የተመድ የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ሴክሬታሪያት የኢትዮጵያን የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ዝግጅት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የበይነ መረብ አስተዳደር ጉባኤ ሴክሬታሪያት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ከኢትዮጵያ የበይነ መረብ አስተዳደር አዘጋጅ ኮሚቴዎች ጋር ተወያይቷል። ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የበይነ መረብ አስተዳደር…

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት የተጋላጭነት አውደ ጥናት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር ለሶስት ቀናት የሚያካሂደው የተጋላጭነት አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ አውደ ጥናቱ በህግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው አካላትና አደረጃጀቶች ፣ የታክስ ወንጀሎች እንዲሁም…

የቡና ገለባ ከተበላሸ ለውዝ ጋር ቀላቅሎ የምግብ ዘይት ሲያመርት በተገኘ ተቋም ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ቀጨኔ አካባቢ የቡና ገለባ ከሻገተ ለውዝ ጋር በመቀላቀል የምግብ ዘይት ሲያመርት በተገኘ ተቋም ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡…

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዓመታዊ ጉባዔ ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ…