Fana: At a Speed of Life!

በሊባኖስ ያለሰነድ ይኖሩ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ ያለሰነድ ይኖሩ የነበሩ 80 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ።   የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ከሊባኖስ የኢሚግሬሽን መስሪያ ቤት ጋር በመነጋገር ነው በተለያየ ምክንያት ያለ ህጋዊ ሰነድ በሊባኖስ ይኖሩ የነበሩ…

የአፍሪካ አገራት መሪዎች ለህብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የተለያዩ አገራት መሪዎች ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት ጠዋት የሞሪታንያው ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ኡልድ ኤል-ጋዝዋኒ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከ40ኛው የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከቱኒዚያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ለሰሜን ምእራብ እዝ የሰራዊት አባላት የሜዳልያ ሽልማትና የማዕረግ ማልበስ ፕሮግራም እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰሜን ምእራብ እዝ የሰራዊት አባላት የሜዳልያ ሽልማት እና የማዕረግ የማልበስ ፕሮግራም በኹመራ እየተካሔደ ነው። በፕሮግራሙ ላይ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ጀነራል አበባው ታደሰ እና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች…

በምዕራብ ወለጋ ዞን 37 የሸኔ አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጋንጂ ወረዳ 37 የሸኔ አባላት በሰላም ለመንግስት እጃቸውን መስጠታቸውን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   አባላቱ የክልሉ መንግስት እና አባገዳዎች ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ነው…

የተለያዩ ተቋማት ለሰራዊቱና ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሕብረተሠብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊትና ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የኢትዮጵያ ሕብረተሠብ ጤና…

ለአፍሪካ የተለያዩ ተቋማትና ኤምባሲዎች የተሰጡ ቦታዎች በፍጥነት ወደ ግንባታ እንዲገቡ አስፈላጊውን ድጋፍ ይደረጋል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ የተለያዩ ተቋማትና ኤምባሲዎች የተሰጡ ቦታዎች በፍጥነት ወደ ግንባታ እንዲገቡ የኢትዮጵያ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።   የውጭ ጉዳይ ሜኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ…

አጅባር ደብረታቦር

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥር በተለያዩ የጎዳና ላይ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትእይንቶች የደመቀች መልከ ብዙ ወር ናት። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በታህሳስ 29 በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የልደት በአል ይጀምርና ጥምቀት እና ዘገሊላ በሰሜን ጎንደር፣ አመታዊ የታንኳ…

የአማራ ክልል በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ እንስሳት የመኖ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚሆን የእንስሳት መኖ ድጋፍ አድርጓል። የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር  ይልቃል ከፋለ÷ በሶማሌ ክልል የተከሰተውን የድርቅ ችግር በጋራ ለመፍታት ጥረት እንደሚያደርጉ ገልጸዋል፡፡…

በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ23 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስቲያን የልማት ኮሚሽን በሰሜን ሸዋ ዞን በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 23 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አድርጓል።   ኮሚሽኑ በዞኑ መሐል ሜዳ ከተማ በመገኘት በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸውና…