Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ፍጥነት ከነበረው በመጨመሩ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የባቡር ፍጥነት በሰዓት ከነበረበት 37 ኪሎ ሜትር ወደ 60 ኪሎ ሜትር ማደጉን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው÷የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት…

በአዲስ አበባ በነዳጅ ማደያዎች የሚታየው ረጃጅም ሰልፍ ምክንያቱ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ዲጂታል ምሽቱን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ባደረገው ቅኝት በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች ላይ ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች መኖራቸውን ተመልክቷል፡፡ ለአብነትም ሪቼ አካባቢ ባለው የነዳጅ ማደያ ከቴሌ ጋራዥ እስከ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት…

የጁገል ቅርስ ልማትና ጥበቃ ሥራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው ምዕራፍ ዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ የኮሪደር መልሶ ልማትና ጥበቃ ስራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ሶስተኛ ምዕራፍ…

ሀገራዊ ምክክሩን አካታች ለማድረግ ፖለቲካ ፓርቲዎችን በስፋት ማሳተፍ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣይ የምክክር ምዕራፎች ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷በዛሬው ዕለት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተደረገው ውይይት ለ9ኛ ጊዜ…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ መታደጉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ ታድጓል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አመራሮቸና አባላት"ትናንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና" በሚል መሪ ሃሳብ…

የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ ኢኒሼቲቭ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ ኢኒሼቲቭ ነው - አቶ አረጋ ከበደ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ውጥንን መነሻ ያደረገ የብልጽግና ፓርቲ ኢኒሼቲቭ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መደበኛና ተከታታይ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ሊያወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንቱ መደበኛና ተከታታይ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ሊያወጣ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንት መደበኛ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ ጨረታ ማካሄድ እንደሚጀምር…

ብልጽግና ፓርቲ ኢትዮጵያን ከተረጂነት ለማላቀቅ የሚያስችሉ በርካታ ስኬቶችን አስመዝግቧል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ኢትዮጵያን ከተረጂነት በማላቀቅ ወደ ተሟላ ሉዓላዊነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም…

የአቪዬሽን ደኅንነት በሚጠናከርበት ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቪዬሽን ደኅንነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎች መተላለፋቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎት ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው÷ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሲቪል አቪዬሽን ሴኪዩሪቲ ኮሚቴ በወቅታዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ሰየሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ዕጩ መልማይ ኮሚቴን ሰየሙ፡፡ ኮሚቴው በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 102 እና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 133/2011 አንቀጽ 5(1)…