Fana: At a Speed of Life!

የግብርና ሚኒስቴር እና የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት 20 በሬዎችንና ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የዓይነት ድጋፎችን አበርክተዋል፡፡   የግብርና ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተሰማ ገብረመድኅን ÷ ሚኒስቴር…

በአማራ ክልል የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመደገፍ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመደገፍ መንግስትና ረጅ ድርጅቶች የተለየ ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ። የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከፌደራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ኃላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮችና በሰብአዊ ድጋፍ…

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሰራዊት የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡   የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፋሪስ ደሊል፥ ዩኒቨርሲቲው ቀደም ብሎ ግንባር ድረስ…

ሚኒስቴሩ ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች የ73 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ሕፃናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከስዊድን የልማት ተራድኦ ድርጅት በዩኒሴፍ በኩል ያገኘውን 73 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች ድጋፍ አድርጓል።   የድጋፍ ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ከፍተኛ የፌዴራል እና…

ባለፉት 4 ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 28 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 4 ወራት ከወጪ ንግድ ከ1 ነጥብ 28 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድ እና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።   የንግድ እና ቀጠናዎች ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ በሰጡት መግለጫ÷በወጪ ንግዱ በለፉት…

የኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት የ82 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት 82 ሚሊዮን ብር የሚገመት የጥሬ ገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አድርጓል።   ክፍለ ከተማው 32 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ እና 50 ሚሊየን ብር በዓይነት መስጠቱን የክፍለ ከተማው ዋና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከትናንት ጀምሮ በግንባር አመራር እየሰጡ ነው-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ የሚበልጥ ነገር ባለመኖሩ መሪዎችና ህዝቡ የሽብር ቡድኑን ህወሓት ለመደምሰስ በግንባር በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ…

የኛ ቲቪ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት እና ወቅቱን ያላገናዘበ ዘገባ ሰርቷል ለተባለው ለየኛ ቲቪ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።   ባለስልጣኑ የኛ ቲቪ በተሰኘው ቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ከዜጎች በቀረበ ጥቆማ እና በተደረገ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የህልውና ዘመቻውን በግንባር ለመምራት መወሰናቸው ለሠራዊቱ ትልቅ የሞራል ስንቅ ነው-የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መከላከያ ሰራዊትን በመቀላቀል የህልውና ዘመቻውን በግንባር ለመምራት መወሰናቸው ለሠራዊቱ ትልቅ የሞራል ስንቅ መሆኑን የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ሰራተኞች ተናገሩ።   ሰራተኞቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ፈረንሳይ በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል ከ1 ሚሊየን ዩሮ በላይ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በኦሮሚያ ክልል በቦረና አካባቢ በድርቅ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ሚሊየን 76 ሺህ 687 ዩሮ ድጋፍ አድርጋለች።   እርዳታው በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመታደግ የተጀመረውን ስራ…