Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል ለሚያከናውናቸው ሥራዎች ድጋፋችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – የክልሉ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ተወላጆች የክልሉ መንግስት ለሚያከናውናቸው የልማት ሥራዎች ድጋፋችንን አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ፡፡ በነገው ዕለት በሚጀመረው የክልሉ 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ወደ ክልሉ የገቡ የሐረሪ ተወላጆች በክልሉ…

ማሰልጠኛ ማዕከሉ ከብልጽግና ጉዟችን ጋር አብሮ የሚራመድ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የቢሾፍቱ ማሰልጠኛ ማዕከል ከብልጽግና ጉዟችን ጋር አብሮ የሚራመድ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የማሰልጠኛ ማዕከሉን የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ የስልጠና…

የአፋር ክልል የ2018 በጀት 18 ነጥብ 715 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል የ2018 በጀት 18 ነጥብ 715 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸድቋል ፡፡ የአፋር ክልል ም/ቤት እያካሄደ በሚገኘው 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የ2018 በጀት 18 ነጥብ 715 ቢሊየን ብር አድርጎ አጽድቋል፡፡…

የአረንጓዴ አሻራ ለዘላቂ ኢኮኖሚ ግንባታ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ ነው – ተስፋዬ ቤልጂጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለዘላቂ ኢኮኖሚ ግንባታ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ (ዶ/ር) ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እና ሠራተኞች ዛሬ ሰባተኛ ዙር የችግኝ…

በባንግላዲሽ ጄት ተከስክሶ ህጻናትን ጨምሮ የ27 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባንግላዲሽ አየር ኃይል ጄት በትምህርት ቤት ላይ ተከስክሶ 25 ህጻናትን ጨምሮ የ27 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በዋና ከተማዋ ዳካ በደረሰው አደጋ ከሟቾች በተጨማሪ 170 ሰዎች ጉዳት እንደደረሳበቸው የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት አዋጆችንና ደንቦችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 5ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ አዋጆችንና ደንቦችን በማጽደቅ ተጠናቅቋል፡፡ ምክር ቤቱ የክልሉን ሕዝቦች ተጠቃሚነት ይበልጥ በሚያረጋግጥ አግባብ የተዘጋጁ ረቂቅ አዋጆችንና ደንቦችን ነው መርምሮ ያጸደቀው፡፡…

ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከ18 እና ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አግኝታለች፡፡ ከ18 ዓመት በታች 5 ሺህ ሜትር ሴቶች ርምጃ የፍጻሜ ውድድር አትሌት ሕይወት አምባው ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቃለች፡፡…

የኦሮሚያ ክልል የልዩ አዳሪና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የትምህርት ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው የኦሮሚያ ክልል የልዩ አዳሪ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ፌስቲቫል በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የትምህርት ፌስቲቫሉን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች…

በሌማት ትሩፋት 326 ሺህ ቶን ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 326 ሺህ ቶን ማር ተመርቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የሌማት ትሩፋት ለማር ምርት መሻሻል…

በቬይትናም የቱሪስት ጀልባ ላይ በደረሰ አደጋ የ37 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬይትናም የቱሪስት ጀልባ ላይ በደረሰ የመገልበጥ አደጋ የ37 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል በምትገኘውና የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ሃ ሎንግ ቤይ ነው የተከሰተው፡፡ አብዛኛዎቹ ተሳፋሪዎች ከዋና ከተማዋ ሃኖይ…