Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ሙያዊ ግዴታቸውን ባልተወጡ 394 ዳኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዳኝነት ሥርዓት በጎደላቸው 394 ዳኛዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ገዛሊ አባሲመል በ6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ ውድድሮች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትናንት ምሽት በስፔን ማድሪድ እና በቤልጂዬም ሂዩስደን በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸንፈዋል፡፡ በቤልጂዬም ሂዩስደን በተካሄደው የሴቶች 800 ሜትር ውድድር አትሌት ንግስት ጌታቸው 1 ደቂቃ 57 ሰከንድ 01 ማይክሮ…

ጤናማና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤናው የተጠበቀና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ትናንት የተጀመረው የከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም እቅድ ውይይት…

የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን በማስቀጠል የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ይበልጥ በማስቀጠል የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። የክልሉ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በክልሉ…

የ2017 በጀት ዓመት በብዙ መልኩ የኢትዮጵያ የብልጽግና ታሪክ እጥፋት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት የማንሰራራት ጉዟችንን የሚያፀኑ አዳዲስ እመርታዎችን ለማስመዝገብ በጋራ የምንተጋበት ዓመት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን እንደመነሻ በመውሰድ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ ም/ቤቱ በጉባዔው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን የሚገመግም ሲሆን÷ የ2018 የበጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም…

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ስብሰባ ላይ በሞቃዲሾ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሞቃዲሾ እየተካሄደ በሚገኘው 34ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ፖሊሲ አካላት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው በመድረኩ የሁሉም አባል ሀገራት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ…

በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 67 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት 4 ነጥብ 67 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመርቷል፡፡ በኦሮሚያ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ቴክኒካል ዳይሬክተር አቶ ጎሞሮ ደሬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የሌማት ትሩፋት በክልሉ የወተት ምርትን ከማሳደግ…

በኦሮሚያ ክልል 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር ለዘር ዝግጁ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመኸር እርሻ እስካሁን 9 ነጥብ 8 ሚሊየን ሔክታር መሬት ለዘር ዝግጁ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በክልሉ ለመኸር እርሻ አስፈላጊው ዝግጅት…

የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ በአግባቡ እንዲከፈል ክትትል እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ መዋጮ በአግባቡ እንዲከፈል አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ ነው አለ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር፡፡ የአስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አባተ ምትኩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የግል…