Fana: At a Speed of Life!

ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጥቶታል፡ እውቅናው የተበረከተው በአርባ ምንጭ ከተማ…

ከ13 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 13 ሺህ 504 ነጥብ 2 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ የዕቅድ ቢሮ ሥራ አስኪያጅ ጥሩወርቅ ሽፈራው፤ በኃይል…

ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ ከክረምት በፊት ተጓጉዞ እንዲጠናቀቅ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ የክረምት ወቅት ከመግባቱ በፊት በፍጥነት ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ ለአርሶ አደሮች እንዲሰራጭ የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ…

የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የባህል ፌስቲቫሉ ለሚቀጥሉት ሶስት ቀናት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡…

41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ገዢ ትርክት ለህብረ ብሔራዊ ሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እና ምሁራን…

በመዲናዋ የተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂ ምዝገባ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ-አስኪያጅ ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር)፣ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክት ዋና…

ኢትዮጵያ ለጅቡቲ-ኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን-ዩጋንዳ ኮሪደር ስምምነት ትግበራ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅቡቲ-ኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን-ዩጋንዳ ኮሪደር ባለስልጣን መመስረቻ የመግባቢያ ሰነድ በትናንትናው ዕለት ተፈርሟል፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ስምምነቱ ቀጣናዊ የንግድ…

ኢጋድ ኢትዮጵያና ሶማሊያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ያሳዩትን ቁርጠኝነት አደነቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያሳዩትን ቁርጠኝነት አደነቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት በሶማሊያ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ…

የጋራ ዓላማችንን ለማሳካት በትብብር መስራት ይጠበቅብናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋራ ዓላማችንን ለማሳካት በትብብር መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ዛሬ በወንድሜ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃመድ ለተደረገልኝ ደማቅ…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሶማሊያ ሞቃዲሾ ሲደርሱ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሁለቱ መንግስታት በጋራ ባወጡት የአቋም መግለጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሥራ ጉብኝት ባለፉት ጊዜያት…