Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት ሊቨርፑል ከኒውካስል ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በዋንጫ ፉክክሩ ላይ ወሳኝነት ያላቸው ተጠባቂ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይከናወናሉ። የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ምሽት 5 ሰዓት ከ15 የቀጣይ ዓመት የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎን ለማግኘት የሚፋለመውን ኒውካስል ዩናይትድ…

ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በባሕር ዳር የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ፣ በም/ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አሕመዲን…

በመርሐቤቴ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የማገዶ እንጨት የጫነ የጭነት ተሽከርካሪ ከላይ 25 ሠራተኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ በመገልበጡ ነው የደረሰው፡፡ በተከሰተው አደጋ…

ያለ ፀሐይ ብርሃን መንቀሳቀስ የማይችሉ ወንድማማቾች

ሹዊብ እና አብዱልረሽድ በደቡብ ምዕራብ ፓኪስታን ፓሎጂስቲያን ግዛት ገጠራማ መንደር የሚኖሩ ሁለት ወንድማማቾች ናቸው። ሹዊብ የ13 ዓመት ራሽድ ደግሞ የ12 ዓመት ታዳጊዎች ሲሆኑ÷ ሁለቱ ወንድማማቾች ተፈጥሯቸው ከሌሎች ልጆች ለየት ያለ ነው። ከእኩዮቻቸው ጋር ጨዋታ ላይ ቢሆኑም እንኳ ፀሐይ…

ብልፅግና ፓርቲ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎች ላይ ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ የፓርቲው የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ…

በ1 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የመኪና ባትሪ ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደብረ ብርሀን ከተማ በ1 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የመኪና ባትሪ ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ፡፡ ሲፋን ኒው ኤነርጂ ማኑፋክቸሪንግ በተባለ ድርጅት የተገነባው ፋብሪካ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልን…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የታክስ ንቅናቄ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ የእውቅና እና የታክስ ንቅናቄ መድረክ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው። መድረኩ ከገቢዎች ሚኒስቴር ባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። በመድረኩ…

ቴክኖሎጂን የችግር መፍቻ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴክኖሎጂን ለህዝባችን ችግር መፍቻ እና የእድገታችን ማፍጠኛ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ገለጹ። ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሀገረ መንግስት ግንባታ መሰረት…

የቻይና ቢዝነስ ልዑክ ቦሌ ለሚና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ዓለም አቀፍ ንግድ ማስፋፊያ ም/ቤት ምክትል ሊቀመንበር የተመራ የቢዝነስ ልዑክ ቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎብኝቷል፡፡ ልዑካኑ በጉብኝታቸው በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖቹ ስላለው መሰረተ ልማት፣ የባለሃብቶች ተሳትፎ እንዲሁም…

የፌዴራል ባለድርሻ አካላትን በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ ማሳተፍ ለምን አስፈለገ?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 በተሰጠው ስልጣን እና ሃላፊነት መሰረት የምክክር አጀንዳዎችን ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት በህዝባዊ ውይይቶች እና ሌሎች አግባብነት ባላቸው መንገዶች እየሰበሰበ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ኮሚሽኑ ይህንን ቁልፍ የምክክር ምዕራፍ ሲተገብር…