Fana: At a Speed of Life!

4 ሺህ 392 ካሬ ሜትር ይዞታ ለግለሰቦች እንዲሰጥ በማድረግ ወንጀል የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት 4 ሺህ 392 ካሬ ሜትር ይዞታ ያለአግባብ ለግለሰቦች እንዲሰጥ በማድረግና ይዞታውን በመውሰድ ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 48 ግለሰቦች ላይ…

በመዲናዋ ከ800 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከ800 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ አስታውቋል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንደገለጹት÷ የምገባ አገልግሎቱ ተማሪዎች…

ታጣቂዎች ለተከተሉት ትክክለኛ የሰላም መንገድ ምስጋና ይገባል – አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ልዩነትን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሰላም አማራጭን ተቀብለው ለገቡ ታጣቂዎች አባ ገዳዎች ምስጋና አቀረቡ። በክልሉ ይንቀሳቀሱ ለነበሩና የሰላም አማራጭን ለተቀበሉ ታጣቂዎች እውቅና እና ምስጋና የሚያቀርብ መርሐ-ግብ…

ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኔዘርላንድስ በተለያዩ ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከረ ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከኔዘርላንድስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ስቲጅን ጃንሰን ጋር…

ከሕዳሴ ግድብ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሰው ሠራሽ ሐይቅ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት መገኘቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ሃይሉ ይርጋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ባለፉት 6…

ለጋምቤላ ከተማ የ33 ሚሊየን ብር የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማሽን ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) 33 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማሽን ለጋምቤላ ከተማ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ውሃና ኢነርጅ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡጁሉ ኡዶል÷ድጋፉ በዘመናዊ መንገድ ደረቅ ቆሻሻን ለማስወገድ የሚደረገውን…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከተለያዩ የቻይና ተቋማት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ ከተለያዩ የቻይና ተቋማት ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ ኢንዱስትሪና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙኒኬሽንና ኮንስትራክሽን ኩባንያ እንዲሁም ኤግዚም ባንክ ሃላፊዎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዘመናዊ የአሶሳ ከተማ አስፓልት የመንገድ ዳር መብራት ተከላን በተመለከተ ተወያይቷል። የአሶሳ ከተማ እድገት…

310 ኢትዮጵያውያን ከሊባኖስ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 310 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በተመሳሳይ 99 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች…

በወንዶ ወረዳ የተቀሰቀሰውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንዶ ወረዳ ጎቱ ኦሎማ ቀበሌ በተለምዶ አባሮ ተራራ ደን በመባል በሚታወቀዉ ስፍራ ትናንት ቀን 10:00 ላይ የተቀሰቀሰውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር መቻሉን የወረዳዉ አስተዳደር ገለጸ። እሳቱ በከፍተኛ ሁኔታ በንፋስ ሀይል ወደ ጥቅጥቅ ደን…