ምርጫው በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – ኢጋድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደርና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል አለ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)፡፡
የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ…