ስፓርት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አምስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ Mikias Ayele Mar 4, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አምስት ጨዋታዎች ሲደረጉ አርሰናል ከብራይተን ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ሊጉን በ64 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ በሜዳቸው ኢምሬትስ በተደረገው የመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ብራይተንን 2 ለ 1…
የሀገር ውስጥ ዜና ቴምር ፕሮፐርቲስ የኢፍጣር መርሐ ግብር አከናወነ Mikias Ayele Mar 4, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴምር ፕሮፐርቲስ የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ዜጎች የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከ200 በላይ አቅመ ደካማ የማሕረሰብ ክፍሎችን ጨምሮ 800 ሰዎች መሳተፋቸው ተመላክቷል። በተጨማሪም በዚህ ወቅት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተፈረሙት ስምምነቶች የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት የሚያስችሉ ናቸው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዘርባጃን ጋር የተፈረሙት ስምምነቶች ወደ ፊት የትብብር ዘርፎችን ለማስፋት እገዛ የሚያደርጉ ናቸው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በአዘርባጃን የነበረውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዘርባጃን የተደረገው ጉብኝት የሀገራቱን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው – ቢልለኔ ስዩም Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው በአዘርባጃን ያደረገው ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ጋር በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አብረን ለመስራት ተስማምተናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…
ስፓርት ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አሸነፈ Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን 5 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ለሊቨርፑል ሁጎ ኤኪቲኬ፣ ቨርጂል ቫን ዳይክ፣ ማክ አሌስተር፣ ኮዲ ጋክፖ እና አሌክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያጋጠመንን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል በዕውቀትና ክህሎት የታነጸ ትውልድ ማፍራት ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። በክልሉ ደቡብ ኦሞ ዞን ኦሞራቴ ከተማ በሰዎች ለሰዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዘርባጃን የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ሪፐብሊክ የነበራቸውን ጉብኝት በማጠናቀቅ ዛሬ ከሰአት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓድዋ Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 ከ130 ዓመታት በፊት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ኢትዮጵያ የነጩን ዓለም ያናወጠ፣ ለጥቁር ሕዝቦች ሞገስን እና የይቻላል መንፈስን ያላበሰ ብስራት ተሰማ፡፡ በዚህ የታሪካዊ ገድል የተደመመው ጆርጅ በርክሌ በመጣጥፉ ያንፀባረቀውን አጤ ምኒልክ በተሰኘው የጳውሎስ ኞኞ መጽሐፍ ላይ እንደሚከተለው…
የሀገር ውስጥ ዜና በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ሂደት የዜጎች መብቶች…… Mikias Ayele Feb 28, 2026 0 የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት የአገሪቱ ዜጎች በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ሂደት ያሏቸውን ተጨማሪ መብቶች በአንቀጽ 38 በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ በዚሁ መሰረት የመጀመርያውና ዋነኛው መብት የመምረጥና የመመረጥ መብትን አፈጻጸም በተመለከተ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣…