Fana: At a Speed of Life!

የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነትና ኋላቀርነት ማላቀቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነቸ አቤቤ የዛሬው አርበኝነት ሀገርን ከድህነት፣ ኋላቀርነት እና ተመጽዋችነት ማላቀቅ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ኮሚሽኑ ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የጋራ ቴክኒካል ኮሚቴ ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው እንዲጠናከር የሚያስችል ሀገር አቀፍ የግንዛቤ…

አርበኝነት – ከትናንት እስከ ዛሬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚያዝያ 27 ኢትዮጵያውያን በታላቅ መስዋዕትነት ፋሺስት ጣሊያንን ድል አድርገው የአርበኝነት ዓርማቸውን ከፍ ያደረጉበት ታሪካዊ ቀን ነው። የኢትዮጵያ አርበኝነት ልዩ የሚያደርገው "በየዘርፉ" የተደረገ ተጋድሎ በመሆኑ ነው። በጊዜው በዱር…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከሊቨርፑል …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድ ትራፎርድ ሊቨርፑልን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ቀን 11 ሰዓት ከ30 ላይ በሚደረገው ጨዋታ በማንቼስተር ዩናይትድ በኩል ማቲያስ ዲላይት በጉዳት፤ ሊሳንድሮ…

አዲስ አበባ ለዓለም አቀፍ ኩነቶች እና ውድድሮች ተመራጭ ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ለአህጉር እና ዓለም አቀፍ ኩነቶች እና ውድድሮች ተመራጭ ከተማ ሆናለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልክት÷ ዛሬ ማለዳ በመዲናዋ የሼህ ዛይድ በጎ…

ቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ጋር የምታደርገውን ግብይት ከታሪፍ ነፃ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የዲፕሎማሲ አጋሮቼ ካለቻቸው 53 የአፍሪካ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ ግብይት ከነገ ጀምሮ ከታሪፍ ነፃ ታደርጋለች፡፡ ቻይና ቀደም ሲል በማደግ ላይ ላሉ 33 ሀገራት ከታሪፍ ነፃ የሆነ የንግድ ፖሊሲን ተግባራዊ አድርጋ የነበረ…

ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ወታደራዊ ትብብር ለማሸጋገር ፍላጎት አላቸው 

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ ያላቸውን ታሪካዊ ትስስር ወደ ላቀ ስልታዊ ወታደራዊ ትብብር ለማሸጋገር ግልፅ ፍላጎትና ዕቅድ አላቸው አለ። በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ…

የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ከኦፔክ አባልነት ራሷን አገለለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ከነዳጅ ላኪ ሀገራት ድርጅት (ኦፔክ) እና ኦፔክ ፕላስ አባልነት ራሷን አግልላች፡፡ የመካከለኛው ምስራቅ የነዳጅ ባለፀጋዋ  የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች በቀጣናው ጦርነት…

ለኢንቨስትመንት ዘርፍ የተፈጠረው ምቹ ሥነ ምህዳር…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ኢኮኖሚ እና እንደ ሀገር የተደረጉ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለኢንቨስትመንት ዘርፍ ምቹ ሥነ ምህዳርን ፈጥረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረጓ እና ኢኮኖሚዋ በፍጥነት እያደገ…

በሆርሙዝ ሰርጥ እየተደረገ ባለው ክልከላ ወደ ኢራን የሚጓዙ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀየሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ እያደረገች ባለው ክልከላ ምክንያት ወደ ኢራን ሊያልፉ የነበሩ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀይረዋል። የአሜሪካ የመካከለኛው ምስራቅ ዕዝ (ሴንትኮም) በሆርሙዝ የባህር ዳርቻ አካባቢ እያካሄደ ባለው ወታደራዊ ዘመቻ 38 መርከቦች…