Fana: At a Speed of Life!

ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳ ለማውረስ ከተጀመሩ መርሐ ግብሮች መካከል አረንጓዴ ዐሻራ ዋናው ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) መንግስት ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳ ለማውረስ ከጀመራቸው መካከል አረንጓዴ ዐሻራ ዋናው ነው አሉ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የችግኝ…

አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ችግሮችን ያስተካክላል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር እየተስተዋለ ያለውን የአየር ንብረት ለውጥ ጫና ለመቋቋም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፡፡ በአማራ ክልል የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅኦ እያደረገ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ…

በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሮሚያ ክልል ሰበታ ክላስተር ሸገር ከተማ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በተከላ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ህብረተሰቡ በንቃት ተሳትፏል። በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ ገዳ ፉጂ እና ሙዳ…

 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 በጀት 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የቀረበውን 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ የክልሉን የ2018 በጀት አጸደቀ። በጀቱ ከመደበኛ የመሥሪያ ቤቶችና ማዘጋጃ ቤቶች የውስጥ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል ድጎማና እርዳታ የሚሸፈን መሆኑ ተመላክቷል።…

የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት ስራ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው፡፡ አቶ ቻላቸው በከተማዋ በተከናወኑ የልማት ስራዎች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ÷ በተጠናቀቀው የበጀት…

በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡ ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡ ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ…

በለንደን ዳይመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር አትሌት መዲና ኢሳ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ5 ሺህ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ አሸንፋለች፡፡ መዲና 5 ሺህ ሜትሩን በ14 ዲቂቃ ከ30 ሰኮንድ ከ57 ማይክሮ ሰኮንድ በማጠናቀቅ ነው ውድድሩን ያሸነፈችው፡፡ ሌላኛዋ አትሌት ፋንታየ በላይነህ በ33…

በኦሮሚያ ክልል 29 ሚሊየን መጻሕፍትን ለማሳተም እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥለው ዓመት 29 ሚሊየን መጻሕፍትን ለማሳተም እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በ6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የትምህርት ዘርፉን ለማጠናከር የተከናወኑ…

በክልሉ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ለማሻሻል በተቋም ግንባታ ላይ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቀልጣፋ የፍርድ አገልግሎት መስጠት የሚችል ተቋም ለመገንባት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቦጋለ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ቀልጣፋ አገልግሎት…