Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር ናት አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ፡፡ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆችና የልጅ ልጆች በተገኙበት ለአፍሪካውያን የነፃነት እንቅስቃሴ የኢትዮጵያ ሚና ላይ ያተኮረ…

ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመንግሥት ተግባራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች መንግሥት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች በማዳመጥ ምላሽ እየሰጠና ሀሳቦቹን በእቅድ በማካተት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ። በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ…

የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሀሳብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህዝባዊ የውይይት…

በዓሉ ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ 20ኛውን የብሔሮች ፣…

የሰላም ድርድሩ ተቋጫቶ ስምምነት በመፈረማችን ህዝቡ እፎይ ብሏል – ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲደረግ የነበረው የሠላም ድርድር ተቋጫቶ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ፈርመናል፤ ህዝቡም እፎይ ብሏል አሉ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የውጭ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ። አፋህድ ከመንግሥት ጋር የደረሰውን የሰላም ስምምት…

አርሰናል በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አስቶን ቪላ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል። በሜዳው የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው አስቶን ቪላ ማቲ ካሽ እና ኢሚሊያኖ ቡዌንዲያ ስቆጠሯቸው ግቦች ድል አድርጓል። የአርሰናልን ብቸኛ…

የካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮ ቴሌኮም እና ካምቴል መካከል የተደረሰውን የአጋርነት ስምምነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆሴፍ ዲዮን ንጉቴ (ዶ/ር) በኢትዮ ቴሌኮም እና ካምቴል መካከል የተደረሰውን የስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት አድንቀዋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ከካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከካምቴል…

አርባ ምንጭና አካባቢዋን በቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድን ሚኒስትር እና የገበታ ለሀገር አርባ ምንጭ ፕሮጀክት አስተባባሪ ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) አርባ ምንጭና አካባቢዋን በቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ። አርባ ምንጭ ግንባታው እየተፋጠነ ያለውን…

መንግሥታችን ከሕዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ይሰጣል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥታችን ሕዝብን ያዳምጣል፤ ከሕዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ይሰጣል አሉ፡፡ በመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን አስመልክቶ ከንቲባዋ…

በአምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ የተፃፈ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወታደራዊ ልምድ ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ 'የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ' በሚል ርዕስ በአምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ የተፃፈ መጽሐፍ ተመርቋል። በመጽሐፉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣…