Fana: At a Speed of Life!

አደዋ የፀረ ቅኝ ግዛት ትግልን ያጠናከረ የድል በዓል ነው-ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ የአፍሪካ ሀገራት ሲያደርጉት የነበረውን የፀረ ቅኝ ግዛት ትግል ያጠናከረ የድል በዓል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘው ‘ግሎባል ብላክ ሴንተር’ ዓመታዊ የምክር ቤት ስብሰባውን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እያካሄደ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከአዘርባጃን ቀዳማዊት እመቤት መህሪባን አሊዬቫ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከአዘርባጃን ቀዳማዊት እመቤት መህሪባን አሊዬቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ጋር በአዘርባጃን…

አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ባህርዳር ከተማን 2 ለ…

ኪን ኢትዮጵያ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ወደ ኬንያ ይጓዛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ‘ኪን ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ቡድን’ የዓድዋ ድል በዓልን ለማክበር ዛሬ ወደ ኬንያ ጉዞ ያደርጋል አለ፡፡ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በሰጡት መግለጫ÷ ኪን ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያን…

በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍርድ ቤቶች የተዘረጋው የዲጂታል ስርዓት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት አስችሏል አለ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የተዘረጋው የዲጂታል…

ብሔራዊ ባንክ በተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ክሪፕቶ ከረንሲን ጨምሮ ፈቃድ በሌላቸው የተለያዩ መተግበሪያዎች የሚደረጉ የአቻ የዲጂታል ግብይቶችን በጊዜያዊነት አግዷል፡፡ ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷ በተዘረጉ የቁጥጥር ማዕቀፎች መሰረት በተደረገ ክትትል…

በክልሉ ከ55 ሺህ በላይ ደንበኞች የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ55ሺህ በላይ ደንበኞች አገልግሎት አግኝተዋል አለ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ በደብረብርሃን ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር የሚያስችል የውይይት መድረክ…

በአማራ ክልል ከተሞች ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ700 ከተሞች በላይ በመዋቅራዊ ፕላን እየተመሩ ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እየተሰሩ ነው አለ የክልሉ ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ሞላ መልካሙ (ዶ/ር) በክልሉ በሪጆፖሊታን፣ በመካከለኛ ከተማ፣…

የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓትን የሚያዘምን ዲጂታል አሰራር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ስርዓትን የሚያዘምን ዲጂታል አሰራር ይፋ አድርጓል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መሳይ ኃይሉ በማስተዋወቂያ መድረኩ ላይ እንዳሉት÷ የዲጂታል ስርዓቱ በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የዓለም  የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ያዘጋጀው ግብርና እና የደን ልማትን በማቀናጀት ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ…