Fana: At a Speed of Life!

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ማክበሩን ቀጥሏል። በምስረታ በዓል አከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ ጀኔራል መኮንኖችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚገዙበት የሥነ ምግባር ደንብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲ እና የግል ዕጩዎች የሚገዙበት እና የሚተዳደሩበት የሥነ ምግባር ደንብ ይፋ አድርጓል። የሥነ ምግባር ደንቡ ይፋ የሆነው የተመዘገቡ ፓርቲዎች በተገኙበት…

ቦርዱ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዋና አሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ በስልጠና መድረኩ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ÷ ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ እንዲሆን የምርጫ አስፈጻሚዎች ሚና የማይተካ ነው ብለዋል፡፡…

“የውጊያ ማርሽ ቀያሪዎች” የሚለው መጽሐፍ የኢትዮጵያዊያን ጀግንነት ማሳያ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "የውጊያ ማርሽ ቀያሪዎች" በሚል ርዕስ የተጻፈው መጽሐፍ ከአባቶች የተወረሰ የኢትዮጵያዊያን ጀግንነት ማሳያ ነው አሉ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ። በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው ''የውጊያ ማርሽ…

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌስትሪም” የተሰኘ የዲጂታል አሰራር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" የተሰኘ የዲጂታል አሰራር በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራአስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንዳሉት፤ ኢትዮ ቴሌኮም የሚሰጠውን አገልግሎት የላቀ ለማድረግ የሚያስችል ተግባር…

ቦርዱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሐሰተኛና አደናጋሪ ምርጫ ነክ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አድርጓል፡፡ ብሔራዊ የትብብር ስምምነቱ ይፋ በሆነበት ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ÷ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ…

 በአፍሪካ በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) በአፍሪካ የሳይበር ማጭበርበር ወንጀል በሚል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ ኢንተርፖል በኤክስ ገፁ እንዳስታወቀው÷ ’ኦፕሬሽን ሬድ ካርድ 2 ነጥብ 0’ ሲል በሰየመው ዘመቻ ነው በ16…

ከ27 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደሀንነት አስተዳደር (ኢመደአ) በስድስት ወራት ከተሞከሩ 27 ሺህ 773 የሳይበር ጥቃቶች 99 ነጥብ 03 በመቶ የሚሆነውን ማክሸፍ ተችሏል አለ። ተቋሙ የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል።…

በአማራ ክልል በጤና ጣቢያዎች የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ በሚገኙ ጤና ጣቢያዎች ውስጥ የሚሰጠውን የእናቶች ህክምና አገልግሎት ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ። ቢሮው “ፈጠራና ዘላቂ ፋይናንስ ለጤናማ እናትነት” በሚል መሪ ሀሳብ የተከበረውን ጤናማ የእናትነት ወር…

 ብሔራዊ የትምህርት ትረስት ፈንድ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ብሔራዊ የትምህርት ትረስት ፈንድ ስትራቴጂን ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ ብሔራዊ የትምህርት ትረስት ፈንድ ስትራቴጂውን ይፋ ያደረገው ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ከተውጣጡ ባለድርሻዎች ጋር የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት…