Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ የሕግ የበላይነትን በማስጠበቅ ዕድገቷን ለማረጋገጥ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ናት – አቶ ቴዎድሮስ ምህረት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የሕግ የበላይነትን በማስጠበቅ ልማትና ዕድገቷን ለማረጋገጥ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች አሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት። 4ኛው የአፍሪካ ህገመንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ  አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላለፈ። በዚህ መሰረት፦ 1ኛ. ሁሉንም የስፖርት መሰረተ ልማቶች ለከተማው ነዋሪ ተደራሽ ለማድረግ እና ተጠቃሚነት…

ከሆንግ ኮንግ የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የ128 ሰዎችን ሕይወት ከቀጠፈው የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የሀገሪቱ ገለልተኛ የጸረ ሙስና ኮሚሽን (ICAC) እንዳስታወቀው÷ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች ከአደጋው…

ኮል ፓልመር በለንደን ደርቢ ይሰለፋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው ኮል ፓልመር ከሁለት ወራት በኋላ ከጉዳት አገግሞ በመጪው እሁድ ቼልሲ አርሰናልን በሚያስተናግድበት ጨዋታ እንደሚሰለፍ ተረጋግጧል፡፡ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ በሰጡት መግለጫ÷ ፓልመር ከጉዳት አገግሞ የነበረ ቢሆንም በልምምድ ላይ…

በአፍሪካ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ሰላም የሰፈነባትና የበለጸገች እንድትሆን ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል አሉ፡፡ 4ኛው የአፍሪካ ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤቶች ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመደቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት ኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር ሆና መመረጧ ይታወሳል፡፡ ይህን…

በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ፡፡ የቢሮው ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሰውነት አየለ ለፋና ዲጂታል እንደገለፁት÷ የተሽከርካሪዎችን የህግ ተገዥነት…

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል፡፡ ከተመሰረተ 50 ዓመታትን ያስቆጠረው ድርጅቱ ለቀጣይ ሁለት ወራት የሚያከናውነውን የወርቅ እዮቤልዩ ክብረ በዓሉን በይፋ አስጀምሯል። የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ስራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ዛሬ ጠዋት ከዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ እዝ አዛዥ…

ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ያላት ተደማጭነትና ተጽዕኖ የተረጋገጠበት የቡድን 20 ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው ብሎም በአፍሪካ ያላት ተደማጭነት እና ተፅዕኖ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንድትሳተፍ አስችሏታል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ…