የሀገር ውስጥ ዜና በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው ኤሌክትሪክ ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል Mikias Ayele Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከዋናው…
የሀገር ውስጥ ዜና ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ምላሽ መስጠት የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ Mikias Ayele Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን መፍጠር ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስችላል- ሚኒስቴሩ Mikias Ayele Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከሰሞኑ በተለያዩ መገናኛ ብዘሃን የሚሰራጩ መረጃዎች ተገቢነት የላቸውም አለ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ያቀረበው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት እንዲያገኝ የጋራ ጥረት ያስፈልጋል – ምሁራን Mikias Ayele Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ እና ተቋማት ተቀባይነት እንዲኖረው በትብብር መስራት ይገባል አሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቀጣናዊ የንግድ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ Mikias Ayele Jun 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤ ምሲ) ቀጣናዊ የንግድ ትስስርን እና የግል ዘርፉን ሚና ለማጠናከር ያለመ "ኢኮትሬድ" የተሰኘ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ “በግሉ-ዘርፍ የሚመራ የእሴት ሰንሰለትን በማሳደግ የኢትዮጵያን ንግድና ምጣኔ ሃብት ትስስር ማጎልበት” በሚል…
የሀገር ውስጥ ዜና ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሪፎርም ለደንበኞች ጥራት ያለውን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው – አገልግሎቱ Mikias Ayele Jun 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ አገልግሎት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሪፎርም ለደንበኞች ጥራት ያለውን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው አለ። አግልግሎቱ ያደረገውን የፖሊሲ እና አሰራር ማሻሻያ ስራ አስመልክቶ ከመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች ጋር ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ጉባኤ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Mikias Ayele Jun 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ጉባኤ ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ የመንግስት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን እና እስራኤል ጥቃት መሰናዘራቸውን ቀጥለዋል Mikias Ayele Jun 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተባባሰ በመጣው የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በምትገኘው የቢርሼባ ከተማ የሚሳኤል ጥቃት ፈፅማለች፡፡ በጥቃቱ በከተማዋ የሚገኘው ሶሮካ ሆስፒታል ኢላማ መደረጉ በእስራኤል በኩል የተገለጸ ሲሆን፤ 30 ሰዎች ጉዳት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የመገንባት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Mikias Ayele Jun 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የማስረጽ እና አመለካከትን የመቅረጽ ሚናቸውን በተገቢ ሁኔታ ሊወጡ ይገባል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኪነ ጥበብ ለስልጣኔና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Mikias Ayele Jun 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪነ ጥበብ ለስልጣኔ እና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ያሉት ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…