የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ምርቃት የተሰማትን ደስታ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ኅብረት ምሳሌ በሆነው ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምረቃ የተሰማትን ደስታ ገልጻለች፡፡
የቤተክርስቲያኗ የጳጳሳት ጉባኤ ባስተላለፈው የደስታ መግለጫ መልዕክት፥ ለምረቃ የበቃው ግድብ ለመላው ኢትዮጵያውያን…