Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት፣ በእነዚህ አካባቢዎች የሴቶችና ሕጻናት ሁኔታና የጸጥታ…

የምዕራባውያንን ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጫናና ያልተገባ ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን እሑድ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው፡፡ ሰልፉ በኋይት ሃውስ ፊት ለፊት በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር ከምሽቱ ሦስት ሰአት ጀምሮ…

በፕሪሚየር ሊጉ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት የተደረገው የአርባ ምንጭ ከተማ እና የሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ያለግብ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ ባህርዳር ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ያደረጉት…

ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የመንግሥት የሰላም እጆች አይታጠፉም- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የመንግሥት የሰላም እጆች መቼም ቢሆን እንደማይታጠፉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ ከሰሜኑ ጦርነት ጋር በተያያዘ ያለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት መንግሥት የሰላም…

ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የጋራ ስምምነት ሠነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መካከል የጋራ ስምምነት ሠነድ ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት÷ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ እና የጋራ ምክር ቤቱ ዋና ሰብሳቢ…

ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የቁም እንስሳቶች እና የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጡ የነበሩ 20 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የቁም እንስሳቶች እና ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ድንበር ላይ…

በግሉ ዘርፍ ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ጋር በመተባበር በግሉ ዘርፍ ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀጂ ኢብሳ በአውደ ጥናቱ ባደረጉት ገለፃ የግዥ ሂደት…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ 4ኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ 4ኛ ተካታታይ ድሉን አስመዝግቧል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በባህር ዳር ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፈረሰኞቹ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፈዋል፡፡ ኢስማኤል ኦሮ አጉሮ የቅዱስ ጊዮርጊስን ሁለት ጎሎች…

ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ችግሮችን በንግግር መፍታት ይገባል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ እና ከሲዳማ ክልል ለተውጣጡ የካቢኔ አባላት በዘላቂና ሁለንተናዊ ሰላም ግንባታ ፕሮግራም ላይ ትኩረት…

አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾመዋል፡፡ በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማን ለሻምፒዮናነት ያበቁት አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በዘንድሮው የውድድር አመት አስከፊ የሚባል አጀማመር ላይ የሚገኘውን ሲዳማ…