የቻይና ማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ተገለጸ።
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው የኮርፖሬሽኑን የስራ ሃላፊዎች ዛሬ በሚሲዮኑ ተቀብለው ውይይት አድረገዋል፡፡
በውይይቱም…