Fana: At a Speed of Life!

አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ህብረተሰቡን በእኩልነትና በፍትሃዊነት ማገልገል አለባቸው- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ከማለዳ 12 ሰዓት ጀምሮ የተለያዩ ተግባራትን አከናውነዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይም የዓለም ቅርስ በሆነው የጁገል ቅርስ የፅዳት ስራዎችን ያከናወኑ…

በሱዳን የጦር ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ሁለት የነዳጅ ኩባንያ ሥራ አስፈፃሚዎች ለፍርድ ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመታት በፊት በሱዳን በተፈፀመ የጦር ወንጀል ተባባሪ በመሆን የተከሰሱ ሁለት የስዊድን የነዳጅ ፍለጋና ማምረቻ ኩባንያ የስራ ኃላፊዎች የፍርድ ሂደት በስዊድን ስቶክሆልም ተጀምሯል። የሉንዲን ኦይል ሊቀመንበር የነበሩት ኢያን ሉንዲን እና…

አፍሪካ ዓለምን ከካርበን ነፃ የማድረግ አቅም አላት – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ዓለምን ከካርበን ነፃ የማድረግ እና በአህጉሪቱ ኢንቨስትመንቶችን ለማሳደግ የሚያስችል አቅም አላት ሲሉ የኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ በኬኒያ ለሶስት ቀናት በሚካሄደው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ…

በክልሉ የተጎዱ ት/ቤቶችን መልሶ ለመገንባት በልዩ ሁኔታ መረባረብ ይገባል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት እና ሁሉም አዲስና መደበኛ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ እንዲገኙ ለማድረግ በልዩ ሁኔታ መረባረብ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።…

በሆንግ ኮንግ ከባድ አውሎ ነፋስ መካከል ማረፍ የቻለው ብቸኛው የኢትዮጵያ አየር መንገድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 -9 ብቸኛው በሆንግ ኮንግ ከባድ አውሎ ነፋስ መካከል ማረፍ የቻለ በመሆኑ ዓለም አቀፍ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምቹ ያልሆነ የአየር ሁኔታን በመቋቋም አውሮፕላኑን በሆንግ…

ከሳሪስ አቦ -ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መንገድ ከ2016 አጋማሽ በፊት ይጠናቀቃል- የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳሪስ አቦ-ቃሊቲ -ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመንገድ ፕሮጀክት ከ2016 አጋማሽ በፊት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ገለጸ። የመንገድ ፕሮጀክቱ በፈረንጆቹ 2016 አጋማሽ…

ከመደበኛው ይልቅ በመስኖ የሚለማዉ ስንዴ ከፍተኛ ውጤት እየታየበት ነው- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደበኛ መልኩ ከሚሰራዉ የስንዴ ልማት በመስኖ የሚለማዉ ስንዴ ዉጤታማ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር) እንደተናገሩት ÷ ባሳለፍነው የምርት ዘመን 53 ሚሊየን ኩንታል ለመሰብሰብ ታቅዶ በዓመቱ…

በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው ግለሰብ ላይ ተደራራቢ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በመንግስት ላይ ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው በረከት አለኸኝ ላይ 7 ተደራራቢ ክስ ተመሰረተበት። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ተረኛ ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሹ በረከት…

ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በቅርቡ በሩሲያ አቅራቢያ በምታካሂደው ልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች። ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተቻቸው የጦር መሳሪያዎች ድንቅ መሆናቸውን በመግለጽም አድናቆቷን…

የኢትዮጵያ መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የልማት ግቦችን ለማሳካት መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ ነው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ከልማት አጋሮች ቡድን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት…