ኢንስቲቲዩቱ ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡
ኢንስቲቲዩቱ ቫይረሱ ባለፉት ሰባት ቀናት ያለበትን ደረጃ በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ቫይረሱ በከፍተኛ ደረጃ እየተዛመተ…