ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝን እንዳትጠቀም ይደርስባት የነበረውን የፍትህ ማጣት የግድቡን የውሃ ሙሌት በማከናወን ታላቅ ገድል ተፈጽሟል- አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝን እንዳትጠቀም ይደርስባት የነበረው የፍትህ ማጣት፤ የግድቡ የውሃ ሙሌትን በማከናወን በጋራ ጥረት ታላቅ ገድል ተፈጽሟል አሉ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…