Fana: At a Speed of Life!

29 የዓሣ ዝርያዎች በሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 29 ዓይነት የዓሣ ዝርያዎች መኖራቸውን የጥናት ውጤት አመላከተ፡፡ ከእነዚህ መካከል በብዛት የሚገኙትና ለገበያ የሚቀርቡት አራት ዓይነት መሆናቸውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ኸሊፋ…

የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጉላት የኪነ ጥበብን አበርክቶ ማጠናከር ያስፈልጋል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጉላት የኪነ ጥበብን አበርክቶ ማጠናከር ያስፈልጋል ሲሉ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል። ኪን ኢትዮጵያ - የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት የተሰኘ የጥበብ ጉዞ የሽኝት መርሐ ግብር…

አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባት ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ መፍጠሩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ…

የሌማት ትሩፋት ለማር ምርታማነት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ ለማጠናከር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። "ንቦችን እንጠብቅ" በሚል መሪ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በሚልቅ ወጪ የሊዝ ፋይናንስ ማሽነሪ አቅርቦት ተመቻችቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ቢሊየን 325 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሊዝ ፋይናንስ ማሽነሪ አቅርቦት መመቻቸቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አባስ መሐመድ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤…

ማንቼስተር ሲቲ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ቦታን ለማግኘት….

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሀድ ምሽት 4 ሠዓት ላይ ቦርንማውዝን ያስተናግዳል። የውድድር ዓመቱን ያለ ምንም ዋንጫ ያጠናቀቀው ማንቼስተር ሲቲ በሚቀጥለው የውድድር ዘመን በሻምፒየንስ ሊግ…

የዋንጫው መዳረሻ ያልታወቀው የጣልያን ሴሪ ኤ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ አምስቱ ታላላቅ ሊጎች ከጣልያን ሴሪ ኤ ውጪ አሸናፊዎቻቸውን ለይተዋል። የጣልያን ሴሪ ኤ የዋንጫውን መዳረሻ ያላገኘ ብቸኛው የአውሮፓ ታላቅ ሊግ ሆኖ እስከመጨረሻው ሳምንት በአጓጊነቱ ቀጥሏል። የጣልያን ሴሪ ኤ በዚህ የውድድር ዓመት…

ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት ውጤታማ ሥራ እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ በዘላቂነት የሚያሻሽል ውጤት እያስመዘገበች መሆኗን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሠረተ…

በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት እንደሚያደርጉ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚፈጠሩ የሥራ ዕድሎችም ሆኑ ሌሎች ጥቅሞች የዲጂታል ክኅሎትን መሠረት ሊያደርጉ እንደሚችሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡ ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ወሳኝ ከሆኑ መሠረቶች የዲጂታል ክኅሎት መገንባት እና ክኅሎቱን…

ከ600 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የመኸር ወቅት የሚውል 684 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መግባቱን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር አስታወቁ፡፡…