በኦሮሚያ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ኦሮሚያ ክልል ዝግጅቱን አጠናቀቀ፡፡
በዚሁ መሠረት የመትከያ ሥፍራ፣ የሚተከሉ ችግኞች ዓይነት እና ብዛት ልየታ መጠናቀቁን የገለጹት የክልሉ…