የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ልማትና አብሮነት ላይ ያተኮረ ጉባዔ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ የሰላም ግንባታ፣ ዘላቂ ልማትና አካባቢያዊ አብሮነት ላይ ያተኮረ ጉባዔ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው "ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲና ሶማሊ ላንድ መካከል ቀጣናዊ ትስስርን ለመፍጠር፣ ለሰላም…
ስፓርት ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ ዮሐንስ ደርበው Feb 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለው ሲካሄዱ ማሊ ከኮትዲቯር እንዲሁም ኬፕ ቨርዴ ከደቡብ አፍሪካ ይገናኛሉ፡፡ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ በሚደረገው ፍልሚያ ማሊ ከአስተናጋጇ ኮትዲቯር ምሽት 2፡00 ሠዓት ላይ ጨዋታቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ እጩ መኮንኖችን አስመረቀ ዮሐንስ ደርበው Feb 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለ24ኛ ዙር በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን የአንድነት ኮርስ እጩ መኮንኖችን አስመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የድሬዳዋ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 455 ሺህ 949 ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንደተመለሱ ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻጉል ጉሙዝ እንዲሁም ክልሉ ከሚዋሰንባቸው የኦሮሚያና አማራ ክልሎች በጸጥታ ችግር ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ከነበሩ 475 ሺህ 385 ተፈናቀዮች 455 ሺህ 949 ያህሉ ወደ ቀያቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከግሎባል ግሪን ግሮዝ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከግሎባል ግሪን ግሮዝ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ተወካይ ዳንኤል ኦግቦናያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የግብርና ዘርፉን ምርታማነት ለማሣደግና የአርሶ አደሩን የአፈር ጤንነት ችግር ለመፍታት በሚያስችሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በ2016/17 ከ41 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016/17 የመኸር ወቅት 41 ሚሊየን 548 ሺህ 712 ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዶ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ምርቱን ለማግኘትም 1 ሚሊየን 243 ሺህ 18 ሔክታር መሬት በተለያየ…
የሀገር ውስጥ ዜና መልካ ቁንጥሬን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የዩኔስኮ ጉባዔ እየተጠበቀ ነው ዮሐንስ ደርበው Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርኪዮሎጂ ሥፍራ የሆነውን መልካ ቁንጥሬ በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ 46ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት፣ ሣይንስና ባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ጉባዔ ውሳኔ እየተጠበቀ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ መልካ ቁንጥሬን በዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል ተሸፈነ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘንድሮ 2 ነጥብ 78 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበጋ ስንዴ ሰብል መሸፈኑን ተችሏል ሲሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ቀደም ሲል ለመሸፈን ከታቀደው መሬት 105…
የሀገር ውስጥ ዜና መመሪያው የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና አለው – የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ የአክሲዮን ገዥዎችን መብት ከማስጠበቅ አንፃር ጉልህ ሚና ያለው መሆኑን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የሕግ አማካሪ አቶ እስጢፋኖስ መልካሙ÷ ፈቃድ ለመስጠት የተዘጋጀው መመሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ ለ3 የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባና የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ፡፡ ቦርዱ በኢትዮጵያ የምርጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን…