የሀገር ውስጥ ዜና የመሥተዳድር ምክር ቤቱ በተሻሻሉ ልዩ ልዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመሥተዳድር ምክር ቤት በተሻሻሉ ልዩ ልዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ተወያይቶ በመወሰን ለክልሉ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መራ፡፡ አዲሱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕገ-መንግሥት መሠረት በማድረግ በተሻሻሉ ልዩ ልዩ 11 ረቂቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንፁህ መጠጥ ውሃን ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተገነቡ የሚገኙ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ላይ ሕብረተሰቡን በማሳተፍ ተጠቃሚና ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ። በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) የተመራ ልዑክ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ ላይ ትኩረት ያደረገ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ፍኖተ ካርታው ከያዛቸው ጉዳዮች መካከልም÷ ምርታማነትን መጨመር፣ የገጠር ኑሮ ማሻሻል፣ ግብርናን ከሌሎች ኢንዱስትሪዎች ጋር ማቀናጀት፣ አካባቢ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች የምሥራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘውን የምሥራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎብኝተዋል፡፡ ኤክስፖው "አርብቶ አደርነት የምሥራቅ አፍሪካ ኅብረ ቀለም" በሚል መሪ ሐሳብ በሚሊኒየም አዳራሽ በመካሄድ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ባለ ልዩ ጣዕም የቡናዎች ጉባዔና ኤግዚቢሽን ሊካሄድ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 20ኛው የአፍሪካ የባለ ልዩ ጣዕም ቡናዎች ሳምንትና ኤግዚቢሽን ከጥር 28 ጀምሮ ለአምስት ቀናት በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በመርሐ-ግብሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ መላኩ አለበል ከዩኒዶ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ፋቱ ሀይድራ ጋር ተወያዩ፡፡ በተጨማሪም በውይይቱ ላይ የዩኒዶ ኢትዮጵያ የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ስለ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በራስ አቅም ኦክስጅን ማምረት ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሣይንስ ኮሌጅ ሥር የሚገኘው ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በውስጥ አቅም ኦክስጅን ማምረት ጀምሯል፡፡ ሥራ በጀመረበት በትናንትናው ዕለት ብቻ 62 ኦክስጅን ማምረት መቻሉ ተገልጿል፡፡ በቀጣይም ሆስፒታሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ የተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ የአሜሪካ መንግሥት ለክልሉ የሚያደርገውን ድጋፍ በሚያጠናከርበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና ከ4 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ ተቻለ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ እንደ ሀገር ከተሰነዘሩ 4 ሺህ 623 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች 4 ሺህ 493 ያህሉን ማክሸፍ መቻሉ ተገለጸ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ የአሥተዳደሩን የ2016 በጀት ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ኡሞድ ለሕዝብ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት አመራሩ ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ አሳሰቡ ዮሐንስ ደርበው Jan 31, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2106 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጋምቤላ ክልል ሕዝብ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በሚደረገው ጥረት አመራሩ ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ፡፡ የክልሉ መንግሥት የ2016 በጀት ዓመት የአስፈፃሚ መሥሪያ ቤቶች የ6 ወራት የዕቅድ…