Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ዘመናዊ የስታርትአፕ ከተማ መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘመናዊ የስታርትአፕ ከተማ ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ሰነድ ፈርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

የጤና አገልግሎቱን ውጤታማ የሚያደርግ የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ገቢራዊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና አገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋና ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ተግባራዊ ማድረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመሆን አገልግሎቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።…

ስናገለግል የሀገራችንን ብሩሀ ተስፋ እያሰብን ይሁን – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስናገለግል የሀገራችንን ብሩሀ ተስፋ እያሰብን ይሁን ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጳጉሜን 1 የአገልጋይነት ቀን በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው፡፡ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የአገልጋይነት ቀንን…

በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች አገልግሎቶችን በጥሩ ሁኔታ እያገኙ እንደሆነ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት በኮምቦልቻ ከተማ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ሕክምናን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን በጥሩ ሁኔታ እያገኙ መሆናቸውን ተናገሩ። በማቆያው የፖሊስ አባላት ስነ- ምግባርን በተላበሰ መልኩ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ…

የሕብረተሰቡን ችግሮች ለመፍታት መረባረብ ይገባል – ከንቲባ ከድር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩና ሠራተኛው በቅንነትና ታማኝነት በማገልገል የሕብረተሰቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት እንዲረባረብ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር አሳሰቡ። በአስተዳደሩ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት "ኢትዮጵያን እናገልግል"…

በሲዳማ ክልል የአገልጋይነት ቀን “ኢትዮጵያን እናገልግል” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ደረጃ የአገልጋይነት ቀን "ኢትዮጵያን እናገልግል" በሚል መሪ ሃሳብ በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው። በመርሐ-ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የስራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል።…

በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መቅረፍ እንደሚጠበቅ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልጋይነት ባህልን በማዳበር በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት ይጠበቅብናል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) አስገነዘቡ። ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልጋይነት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በሲዳማ ክልል እየለማ ያለ የበቆሎ ምርጥ ዘር ብዜትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በሰሜን ሲዳማ ዞን ሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ ሳማ ኤጄርሳ ቀበሌ በ100 ሄክታር መሬት ላይ እየለማ ያለ የበቆሎ ምርጥ ዘር ብዜትን ጎብኝተዋል። የበቆሎ ዘር ብዜቱ በዘር አቅርቦት ፍላጎት ላይ ያለውን ክፍተት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትምህርት ጉባኤ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 25ኛውን የትምህርት ጉባኤ እና የ2016 የትምህርት ዘመን ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) እና ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ…

ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት እየተመረቁ ያሉ ተማሪዎች 574 ሲሆኑ÷ ከዚህ ውስጥ 60ዎቹ በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን የተከታተሉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…