Fana: At a Speed of Life!

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን እውን ለማድረግ ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025ን እውን ለማድረግ ሁሉም የመንግስት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አሳሰበ። ከ50 በላይ የመንግስት ተቋማት የተሳተፉበት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የአጋማሽ ጊዜ የስራ…

መከላከያ ሚኒስቴር አዲስ የተሸከርካሪ ሰሌዳ አገልግሎት ላይ አዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም ሲጠቀምበት የነበረውን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በአዲስ ሠሌዳ በመቀየር ከነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ሎጅስቲክስ ዋና መምሪያ ለተዋጊ ክፍሉ ግዳጅ አፈፃፀም ተጨማሪ…

ከክልሉ ተወላጅ ዳያስፖራዎች ጋር ውጤታማ ውይይት መካሄዱን የሶማሌ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ፣ እንግሊዝና ኬንያ ከሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች ጋር ባሳለፍነው ወር ያካሄድናቸው ውይይቶች ስኬታማ ናቸው ሲሉ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደር ኢብራሂም ኡስማን ገለጹ፡፡ አቶ ኢብራሂም ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት÷…

መንግስት በሀገሪቱ የህግ ማዕቀፎች ተመስርቶ ከረድዔት ድርጅቶች ጋር ይሠራል – አምባሳደር ሽፈራው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም (ዶ/ር) መንግስት ሁሌም በሀገሪቱ የህግ ማዕቀፎች ላይ ተመስርቶ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ጋር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጹ፡፡ የኮሚሽኑ…

የዶራሌ ሁለገብ ወደብና የጅቡቲ ካርጎ ተርሚናል የዝውውር ፍሰትን ማቀላጠፍ በሚቻልበት ሁኔታ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና የጅቡቲ ካርጎ ተርሚናል አስተዳደራዊ የአሠራር ክፍተቶችን በመቅረፍ የዝውውር ፍሰትን ማቀላጠፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከስምምነት ተደርሷል። በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ ወደቦች ዓለም አቀፍ ነፃ…

18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው ጉባኤ የ18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መነሻ እቅድ ላይ ተወያይቷል፡፡ በዓሉ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነትና በሶማሌ ክልል አስተናጋጅነት…

በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያንን መብት ለማስጠበቅ ያለመ ስምምነት እንዲጸድቅ ለምክር ቤት ተመራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያንን መብት ለማስጠበቅ ብሎም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለማጠናከር እንደሚረዳ የታመነበት ስምምነት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤትም የስምምነቱ መፈረም በሊባኖስ  ለሚገኙ…

በድሬዳዋ ለተመዘገቡ ታሪካዊ ቅርሶች ዕውቅና ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ 56 የተመዘገቡ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርሶች ዕውቅና ተሰጥቷል፡፡ ዕውቅና የተሠጠው በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣንና በአስተዳደሩ የባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አማካኝነት ነው፡፡ ዕውቅና ከተሰጣቸው ቅርሶች መካከልም÷…

የደመና ማልማት ቴክኖሎጂ አበረታች ውጤት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሮን በመጠቀም፣ በግራውንድ ጀኔሬተር እና የርቀት መቆጣጠሪያን በመጠቀም ዛሬ የተደረገው የደመና ማዝነብ ቴክኖሎጂ ሙከራ ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በሙከራ መርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር…

የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ቦታዎች ከአሸባሪው ሸኔ ነፃ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ሸኔ ቡድን አባላት በስፋት ሲንቀሳቀስባቸው የነበሩ የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ከቡድኑ የሽብር እንቅስቃሴ ነፃ መሆናቸውን ዘመቻውን የሚመሩ ከፍተኛ የሰራዊቱ መኮንኖች ተናገሩ፡፡ ቡድኑ ህብረተሰቡን ለመዝረፍ እና…