Fana: At a Speed of Life!

በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ የፊታችን ሐሙስ በአፋር ክልል ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ "መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ሐሳብ በአፋር ክልል ደረጃ ሐሙስ ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ.ም ታስቦ ይውላል፡፡ መታሰቢያው የሚካሄደው የሀገር መከላከያ ሠራዊት የጀግንነትና…

በቡና እሴት ሰንሰለት ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ብድር ማመቻቸት የሚያስችል የ10 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር ከተመድ ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ጋር በቡና እሴት ሰንሰለት ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት ብድር ለማመቻቸት የሚያስችል የ10 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሁሴን እና በኢትዮጵያ…

በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ 959 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ 1 ቢሊየን 120 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በገላን እና ዱከም ከተሞች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በገላን እና ዱከም ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡ የልዑካን ቡድኑ በከተሞቹ እየተከናወኑ የሚገኙትን÷ የዱቄት ፋብሪካ፣ የአርሶ አደሮች የኅብረት ሥራ ዩኒየን እና ሜልባ…

አዲሱ የመጅሊስ አመራር ልዑክ በድሬዳዋ አስተዳደር ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የተመራ አዲሱ የመጅሊስ አመራር ልዑክ ዛሬ በድሬዳዋ አስተዳደር ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ትውውቅ አድርጓል። የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር በስነ…

የወልዲያ – አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ሙሉ በሙሉ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ጉዳት ደርሶበት በጥገና ላይ የነበረው የወልዲያ -አላማጣ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል…

በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ ሥራዎችን ወደላቀ ውጤት ለማሸጋገር እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል፡፡…

የኢፌዲሪ መንግሥት በሴዑል በዜጎች ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ዓመታዊ በዓል በማክበር ላይ በነበሩ ዜጎች በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ በየዓመቱ በሚከበረው “ሃሎዊን” በዓል በደረሰው የመገፋፋት አደጋ በርካቶች ለሞት…

ኃላፊነት የጎደላቸው አካላት ለአደገኛ የፖለቲካ አጀንዳ ሲባል እየፈጠሯቸው የሚገኙ መሠረተ ቢስ ውንጀላዎችን ኢትዮጵያ ታወግዛለች – የመንግስት…

በምዕራባውያን የተለያዩ አካላት አማካኝነት በኢትዮጵያ ላይ የሚነዙ የሐሰት ስም ማጥፋቶችን የኢትዮጵያ መንግሥት ፈጽሞ አይታገሥም። እነዚህ አካላት ኢትዮጵያ ውስጥ የከፉ ወንጀሎች ሊፈጸሙ ይችላሉ በሚል የሕወሓትን ጊዜ ያለፈበት ፕሮፓጋንዳ እንደ በቀቀን መድገማቸው አሳፋሪ ነው።…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በዱብቲ እና ሎጊያ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በአካባቢው የጎርፍ አደጋ እያስከተለ ያለውን ችግር ለመቅረፍ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን…