የምሥራቅ አፍሪካ የባህል እና ኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል ሕዝቦችን አሰባሳቢ ነው- ሚኒስትር ገርቫስ አባዬሆ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የባህል እና የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል ማኅበራዊ ትብብርን የሚያበረታታ መሆኑን የቡሩንዲ የምሥራቅ አፍሪካ ማሕበረሰብ ጉዳዮች፣ ወጣቶች ስፖርት እና ባህል ሚኒስትር ገርቫስ አባዬሆ ገለጹ፡፡
በተጨማሪም ፌስቲቫሉ፤ የባህል ልውውጥ፣…