የሀገር ውስጥ ዜና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው 9 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ ተወሰነ ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 38ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዚሁ መሠረት ምክር ቤቱ በግብርና፣ ኢንዱስትሪና አገልግሎት የስራ ዘርፎች ለመሰማራት ከ527 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጂኦሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የዲዛይንና የግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ኤፍ ኤም ሲ) የጂኦ ሳይንስ መረጃን ለማመንጨት እና የማዕድናት ናሙና መመርመሪያ በመሆን የሚያገለግለውን የጂኦ ሳይንስ ላቦራቶሪ ማዕከልን መልሶ ለማደራጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የተገነባው ‘ኢፋ ቦሩ’ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት ድጋፍ በሲዳማ ክልል ለኩ ከተማ የተገነባው 'ኢፋ ቦሩ' ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ ሥርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳና የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቴክኖሎጂው ዘርፍ የተሠሩ ስራዎችን ለዓለም ለማሳየት ያለመ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ከግንቦት 8 ጀምሮ ይካሄዳል ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ኢት ኤክስ ኤክስፖ 2025 ከግንቦት 8 ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ኤክስፖውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ክልሉ በመሬት መንሸራተት ጉዳት እንዳይደርስ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበልግ ወቅትን ጨምሮ በመጪው ክረምት የሚኖረውን ዝናብ ተከትሎ በጎርፍ፣ መሬት መንሸራተትና መሰል የተፈጥሮ አደጋዎች በሰው ሕይዎትና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ክልሉ የዒድ አልፈጥር እና የፋሲካ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ለ472 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Mar 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት 1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል እና መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ472 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳደር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በወንጀል…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ኦርዲን ረመዳንን በመደጋገፍ ማሳለፍ እንደሚገባ ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Mar 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁን የረመዳን ወር እርስበርስ በመደጋገፍ በጎ ተግባራትን በማከናወን ማሳለፍ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። አቶ ኦርዲን ታላቁን የረመዳን ወር በማስመልከት በዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ማማዕድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የተፈጥሮ ጥበቃ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Mar 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጥበቃ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ልዩ ወረዳ፣ ቃሉ፣ ደሴ ዙሪያ እና ለጋምቦ ወረዳዎች ለተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ተግባር ከችግኝ ማፍላት ጀምሮ በትኩረት…
የሀገር ውስጥ ዜና በማሕበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እንቦጭ አረምን የማስወገድ ሥራ እየተከናወነ ነው ዮሐንስ ደርበው Mar 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንቦጭ አረምን ለማስወገድ ያለመ ማኅበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ ደምቢያ፣ ምሥራቅ ደምቢያ፣ ጎንደር ዙሪያ እና ጣቁሳ ወረዳ አዋሳኝ ቀበሌዎች ተጀመረ፡፡ በንቅናቄው እየተሳተፉ ያሉ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች እንዳሉት፤ ጣና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ላይ በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ምክንያት ያጋጠመውን የትራንስፖርት መስተጓጎል ለመፍታት እየሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Mar 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ምክንያት የተከሰተውን የትራንስፖርት መስተጓጎል ለመፍታት ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) ገለጹ። ዋና ሥራ አስፈጻሚው በማኅበራዊ ትሥሥር…