Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪዎቹ በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመንግሥትና የግል ተቋማትን ዘርፈዋል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 6፣2014(ኤፍ ቢሲ) አሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ማኀበረሰቡ የሚገለገልባቸው በርካታ የመንግሥትና የግል ተቋማትን ዘርፈዋል፤ መውሰድ ያልቻሉትንም አውድመዋል ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አህመድ ሀሰን ተናገሩ። አቶ…

89 ሺህ ዶላር የሚያወጡ 17 ቬንትሌተሮች ለጤና ሚኒስቴር ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦስተን ግብረ ሃይል ከቦስተን የኢትዮጵያውያን ስፖርት ክለብ ጋር በመተባበር 89 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው 17 ቬንትሌተሮች ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክለቡ በአሜሪካ ለኢትዮጵያ ኢምባሲ ያስረከቧቸው ቬንትሌተሮች…

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ለማስነሳት ያለመ ዘመቻ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰብአዊነት ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂ የሆነውን አሸባሪው ህወሓትን በውጭ በመምራት ላይ የሚገኘውን ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖምን ከዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት ለማስነሳት ያለመ ዘመቻ እየተካሄደ ነው። አገር ወዳድ…

የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የሀይቅን ሆስፒታል መልሶ ለማቋቋም ሀላፊነት መውሰዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በአሸባሪ ቡድኑ ህወሓት ከፍተኛ ውድመትና ዝርፊያ የተፈፀመበትን የሀይቅ ሆስፒታል መልሶ ለማቋቋም ሀላፊነት መውሰዱን አስታወቀ። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ ዶክተር ያሬድ አግደው በማህበራዊ…

የጋሞ ዞን፣ በሐረሪ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶችና በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን፣ በሐረሪ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶችና በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የጋሞ ዞን…

በምግብ ራሷን የቻለች አገር ለመፍጠር በተፋሰስ ልማትና ጥበቃ ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በምግብ ራሷን የቻለች አገር ለመፍጠር በተፋሰስ ልማትና ጥበቃ ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአገር አቀፍ ደረጃ የዘንድሮው የበጋ ወቅት የተፋሰስ ልማት…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በበጋ መስኖ ልማት ለዘማች ቤተሰቦች እገዛ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በበጋ መስኖ ልማት ህብረተሰቡን በማስተባበር ለዘማች ቤተሰቦች እገዛ እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ። እስካሁን ባለው የበጋ ወቅት የዘማች ቤተሰቦች ይዞታ የሆነ 1 ሺህ ሄክታር ማሳ…

ኮሚሽኑ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለወደሙ ንብረቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 23 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወኃት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ማቋቋሚያ እና ለወደሙ ንብረቶች መልሶ ግንባታ የሚውል 23 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ፥…

የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤትን አንዳንድ ሀገራት ለራሳቸው የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ መጠቀማቸው እንዳሳዘናት ኢትዮጵያ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤትን አንዳንድ ሀገራት ኢትዮጵያን በተመለከተ የራሳቸውን የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ እየተጠቀሙበት ነው ሲል የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህ ሁኔታ እጅግ እንዳሳዘነውም ሚኒስቴሩ…

የደቡብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች ለሰራዊቱ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አምስት ወራት ለመከላከያ ሰራዊቱ፣ ልዩ ሐይል፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ደጀን ከመሆን ባለፈ የስንቅ እና የሞራል ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን የደብረ ታቦር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪወቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…