Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ተቋማት ለህልውና ዘመቻ ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ደጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የሚገኙ የተለያዩ ተቋማት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው እንዲውል ያሰባሰቡትን ድጋፍ አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን ያስከቡት ተቋማት÷ የአዲስ አበባ ሴቶች ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ የሴቶች ማኅበር፣ የብልጽግና…

ሩሲያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ማደጉን ፕሬዚዳንት ፑቲን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያዉ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸዉ ከቻይና ጋር ያላት የሁለትዮሽ ግንኙነት ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ማደጉ እንዳስደሰታቸው ገለፁ። ፕሬዚዳንት ፑቲን ሀገራቸዉ ባዘጋጀችው የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ በቪዲዮ…

የውጭ ሀይላት ጣልቃ ገብነትን የመከላከሉን ስራ ምሁራን በእውቀትና ልምዳቸው እንዲደግፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የምእራባውያን ጫና እና የምሁራን ሚና" በሚል ሃሳብ በመዲናዋ የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን የሚያቆም እና የሚያስቀጥል ተግባር ተባብረን እንስራ ሲሉ ምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በውይይቱ እየተሳተፉ የሚገኙ ምሁራን…

የኮሌራ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ስነስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት ከዓለም አቀፍ የክትባት ኢንስቲቲዩት፣ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲቲዩትና ሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ኮሌራ መከላከል እና መቆጣጠር ፕሮጀክትን አስጀምሯል፡፡…

የድሬዳዋ ታክሲ አሽከርካሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከ11 ሺህ በላይ የባለ ሶስት እግር የታክሲዎችና ተባባሪ ታክሲ አሽከርካሪዎች በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ያሰባሰቡትን ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ለአገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ። የታክሲ አሽከርካሪዎቹ ተወካይ…

ከ12 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የወርቅ ጥፍጥፎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊው የገበያ ዋጋ 12 ሚሊየን 350 ሺህ ብር የሚያወጡ እና በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ አምስት የወርቅ ጥፍጥፎች በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የወርቅ ጥፍጥፎቹ…

ኢትዮጵያ በ8ኛው የቻይና አፍሪካ የትብብር የሚኒስትሮች ፎረም ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ8ኛው የቻይና አፍሪካ የትብብር የሚኒስትሮች ፎረም ላይ ተሳተፈች። በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው ፎረም ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ ልዑክ ተሳትፏል። በፎረሙ መክፈቻ ላይ…

አንድ ብር እስኪቀረኝ የመከላከያ ሰራዊቱንና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎችን እደግፋለሁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አንድ ብር እስኪቀረኝ ድረስ የአገር መከላከያ ሰራዊቱንና ሌሎች የጸጥታ ሀይሎችን እደግፋለሁ” ሲሉ ባለሀብቷ ወይዘሮ ትልቅሰው ገዳሙ ገለጹ። ወይዘሮ ትልቅሰው ገዳሙ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ በመቀበል ግንባር ተገኝተው ለጸጥታ…

የኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ አገራትን የገንዘብ ኖቶች ሊያባዙ የነበሩ ሰዎችእ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዪ አገራትን የገንዘብ ኖቶች ለማባዛት በዝግጅት ላይ የነበሩ ሁለት የውጭ ሀገር ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አንድ ካሜሮናዊ እና አንድ ኮቲዲቯራዊ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች በአዲስ አበባ ከተማ…

መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን እንደ አገር መቀጠል ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊሰሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እና ተቋማት አሁን አገር ከገባችበት ችግር አንጻር የጋዜጠኝነትን መርሆዎች ባከበረ እና የኢትዮጵያን እንደ አገር መቀጠል ማዕከል ባደረገ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ። ከፋና ብሮድካስቲንግ…