Fana: At a Speed of Life!

በወንጀል ድርጊት የተገኘ ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ወንጀል መከላከል ቡድን ከፍተኛ ሃላፊዎች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ/ ንብረትን ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ወንጀል መከላከል ቡድን 50ኛ የከፍተኛ ሃላፊዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች…

ከ290 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ 3ቱ ብቻ ፈቃዳቸው ጸንቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዳግም ምዝገባ ከተመዘገቡ 290 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ሶስቱ ብቻ መስፈርቱን አሟልተዋል አለ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን። በባለስልጣኑ የተቋማት ፈቃድ አሰጣጥ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሕይወት አሰፋ እንዳሉት÷ የግል ከፍተኛ…

ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ለውጥ ያስመዘገበችበት የአረንጓዴ ኢኮኖሚ …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን መቀነስ የሚያስችል የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ ገቢራዊ በማድረግ ሁሉን አቀፍ ለውጥ አስመዝግባለች አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በፓን አፍሪካ የአየር ንብረት ፍትሕ ጥምረት…

የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንስያ ኤሊና ማርኩዌዝ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ም/ፕሬዚዳንቷ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፍራንስያ ኤሊና…

ከዝናብ ጠባቂነት ባህል የሚያሻግር የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ እየተከናወነ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የግብርና ሥርዓት ከዝናብ ጠባቂነት ባህል የሚያሻግር የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ ነው አሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ። ሀገር አቀፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን ጥራት የሚያስጠብቅ የመስኖ ፕሮጀክቶች…

ብልፅግና ፓርቲ ዘመን ተሻጋሪ ድሎችን እያስመዘገበ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ እያከናወነ በሚገኘው ሁሉን አቀፍ ሥራ ዘመን ተሻጋሪ ድሎችን እያስመዘገበ ነው አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። በክልሉ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች አቅም ግንባታ…

ለአፍሪካ ብልጽግናን የሚያመጣ የትምህርት ምዘና ሥርዓት መዘርጋት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ብልጽግናን ሊያመጣ የሚችል የትምህርት ምዘና ሥርዓት መዘርጋት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ የትምህርት ምዘናዎች ኅብረት 41ኛው ዓመታዊ ኮንፍረንስ ላይ…

በአሕፈሮም ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አሕፈሮም ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል። የመኪና አደጋው የደረሰው ዛሬ ንጋት 11፡00 ላይ ሴሮ ቀበሌ ልዩ ስሙ መቐልሕ በሚባል አካባቢ እንደሆነ የወረዳው የጸጥታ እና አስተዳደር ጽህፈት…

አርሰናል ኤዜን ማስፈረሙን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን የአጥቂ አማካይ ኤቤሬቺ ኤዜ ከክሪስታል ፓላስ ማዘዋወሩን ይፋ አድርጓል። መድፈኞቹ የ27 ዓመቱን ተጫዋች በ67 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ነው የግላቸው ያደረጉት፡፡ ተጫዋቹን ለማስፈረም ጫፍ ደርሰው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለማዕድን ዘርፍ ርዕይ መሳካት ዐቢይ ሚና እንዳለው እያስመሰከረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለማዕድን ዘርፍ ርዕይ መሳካት ዐቢይ ሚና እንዳለው እያስመሰከረ ይገኛል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሉ የሚገኘውን የኩርሙክ ዘመናዊ የወርቅ ፋብሪካና በአሶሳ ከተማ የተከናወኑ…