Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ህንድ ትብብር አዳዲስ ዕድሎችን የሚፈጥር እንዲሆን በቁርጠኝነት ይሰራል – ጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ህንድ ትብብር ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶችን የሚፈታ እና አዳዲስ እድሎችን የሚፈጥር እንዲሆን በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በጋራ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ በአዲስ አበባ ቆይታቸው ዛሬ በኢፌዴሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ም/ቶች 5ኛ…

የኢትዮ-ህንድ የትስስር ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ ወደፊት የሚቀጥል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረጅም እና ጥልቅ የሆነው የኢትዮጵያ እና ህንድ የትስስር ታሪክ ወሳኝ የጉዞ ምዕራፍ ወደፊት የሚቀጥል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአዲስ…

ለካፒታል ገበያ ስኬት የሒሳብ ባለሙያዎች ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካፒታል ገበያ የታለመትን ግብ እንዲመታ ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎችን ማፍራት ያስፈልጋል አሉ የዘርፉ ምሁራን። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሒሳብ አያያዝ መምህር የሆኑት አየለ ከበደ እንዳሉት÷ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ለሚገኘው የካፒታል ገበያ…

ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲፈጸም በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት ተጀምሯል አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል። ‌‌‎የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ18 ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አሁን ላይ በ18 ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኃይለማርያም ተስፋዬ እንዳሉት÷ በክልሉ በተለይም በግብርና፣ ኢንቨስትመንት፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድንና ሌሎች ዘርፎች…

የአዲስ አበባ ከተማ የቱሪዝም ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን የተዘጋጀው የመጀመሪያው የከተማዋ የቱሪዝም ፎረም በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። ፎረሙ የዘርፉን ትስስር ለማጠናከር፣ የሆቴልና ቱሪዝም እንቅስቃሴን ለማነቃቃት እንዲሁም ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ…

4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ‎ በአንጎላው ኖቬምበር 11 ስታዲየም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ‎ ‎ከሳምንት በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ጅማሮውን ባደረገው ውድድር 54 ሀገራት ተሳታፊ ይሆናሉ። በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያ እስካሁን 6…

ሊቨርፑል እና ቼልሲ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ምሽት 12 ሰዓት በሊጉ ደካማ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው ሊቨርፑል ብራይተንን ባስተናገደበት ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ…

የሕዝብን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ሐና አርዓያስላሴ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ የፍትህ ሚኒስትሯ ሐና አርዓያስላሴ። "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ በዛሬው ዕለት በሰመራ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ…