Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ የሙዚቃ መድረክ ላይ እየደመቁ የመጡት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በአፍሪካ የሙዚቃ እና የኪነጥበብ መድረኮች ላይ አሻራቸውን ማሳረፋቸውን ቀጥለዋል፡፡ አርቲስቶቹ በተለያዩ የሽልማት መድረኮች ላይ በአኅጉራዊ እውቅና እየተበረከተላቸው ይገኛል። በናይጀሪያ ሌጎስ ከተማ በተካሄደው የሁሉም…

የሰማዩ መርከቦች …

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሆነ፣ የአፍሪካ የፓን አፍሪካኒስቶች መታያ እንዲሁም የመቻል ትዕምርት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የምድራችን አድማስ እየሰነጠቀ የአየር ትራንስፖርቱ መተማመኛ ነው። አንጋፋ የማስታወቂያ ባለሙያ የነበሩት ጋሽ ውብሸት ወርቅለማሁ''…

ለአህጉራዊ ግቦች መሳካት ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የውሃ ሀብት …

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ የውሃ ሀብት ለአፍሪካ አህጉር ግቦች መሳካት ቁልፍ ሚና ይጫወታል አሉ። ‘ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደኅንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት’…

የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የጃፓን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል። ጌዲዮን (ዶ/ር) በጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኩኒሚትሱ አያኖ ከተመራ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ልዑካን…

የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ ገዢ ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ የወል ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ። በኢትዮጵያ የጋራ ብሄራዊ ትርክቶችን ለመቅረጽ ያለመ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት…

የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታው የአፍሪካ አቪዬሽን ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተወሰደ ትልቅ ርምጃ ነው – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የአፍሪካን አቪዬሽን እድገት አስሮ የያዘውን የመሰረተ ልማት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የተወሰደ ትልቅ ርምጃ ነው አሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው። ጠቅላይ…

ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ነው ሁለቱ ቡድኖች ነጥብ…

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ…