Fana: At a Speed of Life!

የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የክልሉ ሕዝብ የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ከመንግሥት ጎን በመቆም የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል…

በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣ የኒልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ፣ የኳሜ ኑኩሩማ ልጅ፣ የጁልየስ ኔሬሬ ልጅ፣ የኬኔት ካውንዳ ልጅ…

ፈጠራን እና የስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት የሚሰሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “ማሰልጠን፣ መሸለም፣ ማብቃት” በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የቆየው ብሩህ ኢትዮጵያ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር የማጠቃለያ መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል። ባለፉት 10 ቀናት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ሲካሄድ በቆየው ውድድር ማጠናቀቂያ ላይ…

ለውጭ ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 4 ወራት ለኬንያ፣ ጅቡቲ እና ታንዛንያ በሽያጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ። የተቋሙ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…

የ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት 7 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ወደ ቪላ ፓርክ በማቅናት ከአስቶንቪላ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ…

ለክልሉ ህዝብ እፎይታን የሚፈጥረው የሰላም ስምምነት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት መካከል ዘላቂ የሰላም ስምምነት መፈረሙ ለክልሉ ህዝብ እፎይታን የሚፈጥር ነው አሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች። አስተያየታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰጡት የከተማዋ…

የሰላም ስምምነቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲሳለጥ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል – ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ስምምነቱ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲሳለጥ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል አሉ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ። ትናንት በአማራ ክልል መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል…

በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ መሪዎች ልጆች በመዲናዋ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ መሪዎች ልጆች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። ጎብኚዎቹ የአፍሪካ አንድነት እንዲኖር መሰረት ያስቀመጡ እና ለአፍሪካ አንድነት፣ ሰላም እና ልማት በፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ስራዎች…

የቡና ምርታማነትን ከማሳደግ ባሻገር የገበያ አድማስን የማስፋት ጥረት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ኢትዮጵያ ቡና የማትልክባቸው ለነበሩ ሀገራት ቡና በመላክ የገበያ አድማሷን ማስፋት ችላለች አለ። የባለሰልጣኑ ምክትል ዋና ዳሬክተር እና የግብይት ዘርፍ ኃላፊ ሻፊ ኡመር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የቡና…

በደከመው ሊቨርፑል ተሽሎ የተገኘው ሶቦዝላይ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በውድድር ዓመቱ ደካማ እንቅስቃሴ እያሳየ በሚገኘው ሊቨርፑል በግሉ የተሻለ ብቃት በማሳየት እያንጸባረቀ የሚገኘው ዶሚኒክ ሶቦዝላይ፡፡ በአሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሚመራው የመርሲሳይዱ ክለብ በሁሉም ውድድሮች አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፈ እንደሆነ…