Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ስራ ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ውጤታማ ስራ የተስክ ኮንዘርቬሽን አዋርድ አሸናፊ ሆነዋል። አቶ ኩመራ በለንደን በተካሄደው የሽልማት መርሐ ግብር በዘርፉ ከስነ ህይወት…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለውጥ ማሳያዎች …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ገ/መስቀል ጫላ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለውጥ ማምጣቱን የሚያሳዩ በርካታ ውጤታማ ስራዎች በየአካባቢው ተከናውነዋል አሉ። በክልሉ ባለፉት ቀናት "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች…

ሲዳማ ቡና መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 7፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ባየህ በፍጹም ቅጣት ምት እና በጨዋታ…

ከማርበርግ ቫይረስ ታካሚዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው ነው – ዶ/ር መቅደስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማርበርግ ቫይረስ ታካሚዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው 349 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ። ሚኒስትሯ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ፥ እስካሁን የማርበርግ ቫይረስ ምርመራ ከተደረገላቸው 73 ሰዎች…

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከኬንያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ከምድባቸው ማለፋቸውን ያረጋገጡት ኢትዮጵያ እና ኬንያ ዛሬ 10፡00 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። ጠዋታው በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል እና በፋና ዲጂታል አማራጮች በቀጥታ ይተላለፋል። እኩል 7…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከቼክ ሪፐብሊክ፣ ሃንጋሪ፣ ስሎቫክያ እና ክሮሽያ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ከመሪዎቹ ጋር የመከሩት በ7ኛው የአፍሪካ አውሮፓ ህብረቶች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው። ውይይቱ በዋናነት በሀገራቱ…

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በተለያዩ አከባቢዎች ያካሄዱት የልማት ሥራ ጉብኝት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ ባለፉት ቀናት በ2ኛ ዙር “የመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ የተሰጠውን ሥልጠና ሲወስዱ ቆይተዋል፡፡…

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ “የመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት ስልጠና ሲወስዱ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡ በዛሬው…

በቡድን 20 ጉባዔ ውጤታማ ስብሰባዎች ተካሂደዋል – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡድን 20 ጉባዔ አመርቂ እና ውጤታማ ስብሰባዎች ተካሂደዋል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ቢልለኔ ስዩም በቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤…

ኮፕ32ን ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ጠቃሚ ልምዶች አሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኮፕ32ን በኢትዮጵያ ስናዘጋጅ ከብራዚል የምንወስደው ብዙ ጠቃሚ ልምዶች አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉዊዝ ኢናችዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር…