Fana: At a Speed of Life!

አርዓያ የሚሆን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባትና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ በምታደርገው ጥረት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽግግርን በማጠናከር ላይ ትገኛለች። በአፍሪካ ከሚገኙ ተሽከርካሪዎች ብዙሃኑ ያረጁና በነዳጅ የሚሰሩ በመሆናቸው የነዳጅ ወጪን ጨምሮ…

የሀረሪ ክልል መንግስት ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መንግስት በክልሉ በየዓመቱ ለሚከበረው የሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የክልሉ መንግስት በመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክቱ፥ በዓሉ የክልሉን ህዝቦች የመቻቻል፣ የአብሮነትና የሰላም እሴት በማጉላትና…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጦርነቱን የማስቆም መነሻ ሀሳብ ሲያቀርቡ፤ ኢራን ምንም ድርድር የለም ብላለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም በሚል 15 ነጥብ ያለው የመነሻ ሀሳብ ይፋ ቢያደርጉም፤ ኢራን ምንም ዓይነት የድርድር ሂደት እንደሌለ አስታውቃለች። የትራምፕ አስተዳደር ጦርነቱ እያስከተለ በሚገኘው ኢኮኖሚያዊ ችግር…

ለውጥ የሚመጣው ችግርን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጥ የሚመጣው ችግርንና መከራን ረግጦ፥ አሻግሮ በማየትና በመትጋት ብቻ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት የገበታ ለትውልድ ውጥን አካል የሆነውን ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ባስመረቁበት ወቅት…

‎የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ እድል ይፈጥራል – መሐመድ አብዱራህማን (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ እድል የሚፈጥር ፕሮጀክት ነው አሉ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ መሐመድ አብዱራህማን (ኢ/ር)፡፡ የ’ገበታ ለትውልድ’ ውጥን አካል የሆነውን ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 688 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 688 ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካል 52 ተማሪዎችን በድሕረ ምረቃ እንዲሁም 1 ሺህ 318 ተማሪዎች በዲግሪ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸው መሆኑ ተገልጿል። በምረቃ…

በአማራ ክልል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ65 ሺህ በላይ ተገልጋዮች ተስተናገዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ65 ሺህ በላይ ተገልጋዮች ተስተናግደዋል አለ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ታደለ ልደት ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሀብታሙ ሁነኛው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 33 ሺህ 330…

በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ የመከስከስ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በመደበኛ ሥራ ላይ እያለ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ነው።…

የሁለት ዋንጫዎች ተሸላሚዋ እየሩስ ብርሃኑ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ ለ18ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 444 ተማሪዎችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 463 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ÷ ተማሪ እየሩስ ብርሃኑ ከእነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ አንዷ ናት። የሁለት ዋንጫዎች…