Fana: At a Speed of Life!

የሕብረት ሥራ ማሕበራት ችግር ፈቺ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረት ሥራ ማሕበራትን በማዘመን ተወዳዳሪና ችግር ፈቺ እንዲሆኑ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አምባዬ ወልዴ። ኮሚሽኑ በሀገር አቀፍ ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ…

በአዲስ አበባ የተከናወነው የልማት ሥራ ከተማዋን ውብና ምቹ አድርጓታል – አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈችው ማላዊቷ አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውራ ተመልክታለች፡፡ አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ የግራሚ አዋርድ ሽልማት አሸናፊ፣ የአፍሪካ ሴቶች መብት ተከራካሪ እና ዓለም አቀፍ ዝናን…

እርቅ፣ አንድነትና አብሮነት የሚንጸባረቅበት በዓል…”ጊፋታ”

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" የወላይታ ብሔር ለዘመናት ሲያከብረው የኖረ ደማቅ ባህላዊ እሴት ነው፡፡ ጊፋታ የተጣላና የተኮራረፈ የሚታረቅበት እንዲሁም የሕዝቦች አንድነትና አብሮነት ይበልጥ የሚጠናከርበት የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል…

ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችንን ማጠናከር ዘመኑ የሚፈልገው አርበኝነት ነው – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችንን ማጠናከር ዘመኑ የሚፈልገው አርበኝነት ነው አሉ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ በተለያዩ…

አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ ባለ 2 እና 3 እግር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ለገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ ምቹና ወጪ ቆጣቢ የሆኑ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታውን የሚደግፉ ባለ 2 እና 3 እግር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለገበያ አቅርቧል፡ አሃድ ኤሌክትሪክ በትናንትናው ዕለት በደብረ ብርሃን ከተማ 17ኛ የመሸጫ ቦታውን…

ግብርናን በግብዓትና መካናይዜሽን በማስደገፍ ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ በበቂ ግብዓትና መካናይዜሽን በማስደገፍ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። የግብርና፣ የንግድና ቀጣናዊና ትስስር እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴሮች በጋራ በመሆን የስንዴ ምርትና…

የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የክልሉ ሕዝብ የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ከመንግሥት ጎን በመቆም የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል…

በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆች የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ የሚታወቁ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣ የኒልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ፣ የኳሜ ኑኩሩማ ልጅ፣ የጁልየስ ኔሬሬ ልጅ፣ የኬኔት ካውንዳ ልጅ…

ፈጠራን እና የስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት የሚሰሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “ማሰልጠን፣ መሸለም፣ ማብቃት” በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የቆየው ብሩህ ኢትዮጵያ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር የማጠቃለያ መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል። ባለፉት 10 ቀናት በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ ሲካሄድ በቆየው ውድድር ማጠናቀቂያ ላይ…

ለውጭ ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለፉት 4 ወራት ለኬንያ፣ ጅቡቲ እና ታንዛንያ በሽያጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 46 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ። የተቋሙ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…