Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ወደ ናይጄሪያ አቀና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለመሳተፍ ወደ ናይጄሪያ አቡኩታ አቅንቷል። በፈረንጆቹ ከሐምሌ 16 እስከ 20 ቀን 2025 በናይጄሪያ አቡኩታ ለሚካሄደው የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላፉት የሃዘን መግለጫ ፥በኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝብ ስም ለሙሃማዱ…

በእስራኤል ጥቃት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸው የኢራን ፕሬዚዳንት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን እስራኤል ባሳለፍነው ሰኔ 8 በፈጸመችው የአየር ጥቃት መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በቴህራን የከፍተኛ ደረጃ የፀጥታ ስብሰባ ላይ በነበሩበት ወቅት እስራኤል በፈጸመችው የአየር ጥቃት መጠነኛ ጉዳት…

ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ በ2018 በጀት ዓመትም ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በ2018 በጀት ዓመት ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የዘርፉ የክልልና ከተማ አስተዳደር አመራሮች ዓመታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል።…

አንድ ኢትዮጵያ የባሕል ቡድን የፋና 80 የዳንስ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ዘጠኝ ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የፋና 80 ምዕራፍ 3 የዳንስ ውድድር በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ በምዕራፍ 3 ውድድር 16 የዘመናዊና የባህላዊ ዳንስ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን÷ ዛሬ በተካሄደው የፍጻሜ ውድድር አራት ቡድኖች…

ተፈጥሮን እንደ ዓይን ብሌን… የሸካቾዎች ሚስጢር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸካቾ ሕዝቦች ለአያሌ ዘመናት ተፈጥሮን በሚገርም ሁኔታ ሲንከባከቡ ቆይተዋል፤ተፈጥሮን በሚጎዳ ማንኛውም ጉዳይ አይደራደሩም፡፡ ዛፍ መቁረጥ ቀርቶ ያለ ፍቃድ ሐረግ መምዘዝ በሸካቾዎች ዘንድ ነውር እና በጥብቅ የተወገዘ ነው። በሸካቾዎች ደን…

የኢኮኖሚ ሪፎርሙ የህንድ ባለኃብቶች በኢትዮጵያ ለመሰማራት ያላቸውን ፍላጎት አሳድጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ ተግባራዊ የተደረጉ የኢኮኖሚ ሪፎርሞች የህንድ ባለኃብቶች በኢትዮጵያ ያላቸው ተሳትፎ እንዲጨምር ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል አሉ። አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ በተለያዩ መስኮች ተግባራዊ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሀብት 2 ነጥብ 3 ትሪሊዮን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለውን ጠቅላላ ሀብት 2 ነጥብ 3 ትሪሊዮን ብር አሳደግኩ አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2017 ዓመታዊ ጉባኤ ዛሬ የተጀመረ ሲሆን፥ በዓመቱ አመርቂ የሥራ አፈፃፀም በማስመዝገብ የገበያ ድርሻውን አሳድጓል። የባንኩ…

ሠራዊቱ ሰላሙን እያስጠበቀ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መስጠቱ ምሉዕ ያደርገዋል – ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠራዊቱ ሰላሙን እያስጠበቀ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መስጠቱ ምሉዕ ያደርገዋል አሉ የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ በላይ። ዕዙ ለተከታታይ 12 ቀናት ሲያካሄድ የነበረው የ2017 ዓ.ም ስፖርታዊ ፌስቲቫል ሌተናል ጄነራል ዘውዱ…

ለወላጆች የውሳኔ ስልጣን የሰጠው ደንብ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ትምህርት እና ሥልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የግል ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ የጸደቀው ደንብ ለወላጆች የውሳኔ ስልጣን የሰጠ ነው አለ። የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢዘዲን ሙስባህ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የግል…