Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሚሊየን በላይ ሰዎች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ሚሊየን 400 ሺህ ሰዎች ይሳተፋሉ አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዘላለም አረጋ ለፋና ዲጅታል እንደገለጹት፤ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ…

የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻነት እንዲጨምር አድርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻነት እንዲጨምር አድርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በመጨረሻ ክፍል የኮሪደር ልማትን እንደመንግስት አቅዶ መስራት…

ሌብነት ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብሔራዊ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሰው ሌብነት አንዱ ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን እንገኛለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ…

የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ ሃሳቦችና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ እና መልካም አመለካከት የሚቀርጹ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ። መንግሥትና የንግድ ሚዲያዎች በሀገር ግንባታ ሥራዎች ላይ ይበልጥ ተቀራርበው መስራት…

በኦሮሚያ ክልል በተኪ ምርት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተኪ ምርት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ደጂታል እንዳሉት ÷ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ…

የሐረርን ታሪካዊ ከተማነት የሚመጥኑ በርካታ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛው ምዕራፍ የጁገል ኮሪደር የለሙ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በዛሬው ዕለት ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ ከዚህ ቀደም ለጥንታዊቷ ሐረር ታሪኳን የሚመጥን ሥራ…

በደቡብ ኦሞ ዞን በወንዝ ሙላት የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላትና በቱርካና ሃይቅ መስፋፋት የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በትብብር እየተሰራ ነው። በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው በቂ ዝግጅት ተደርጎ በመተግበሩ ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል – አቶ አሕመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በቂ ዝግጅት ተደርጎ በመተግበሩ በሁሉም ዘርፎች ውጤቶች እንዲመዘገቡ አስችሏል አሉ፡፡ ሚኒስትሩ ወቅታዊ የኢኮኖሚ አፈጻጸም ጉዳዮችን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ÷ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ…

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ መሰረታዊ የኮማንዶ ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ በብላቴ ማሰልጠኛ ማዕከል በ43ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ የኮማንዶ ሰልጣኞች እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል…

በመዲናዋ ከ2 ሺህ በላይ የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ስድስተኛ ዙር የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምረቃ ሥነ ሥርዓት እያካሄደ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤን ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ…