Browsing Category
ቢዝነስ
የሶማሌ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11 ቢሊየን 443 ሚሊየን 226 ሺህ ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የሶማሌ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኢብራሂም አሕመድ ለፋና…
አማራ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ አማራ ክልል ከመጡ ጎብኚዎች ከ4 ቢሊየን 796 ሚሊየን 625 ሺህ ብር በላይ መገኘቱን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አበበ እምቢአለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
ኢትዮጵያ ከቆዳና ሌጦ ማግኘት ያለባትን ያህል ጥቅም እያገኘች አይደለም ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከጥሬ ቆዳና ሌጦ ማግኘት የሚገባትን ያህል ጥቅም እያገኘች እንዳልሆነ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
በየካቲት ወር 2015 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ወጪ ንግድ ሥርዓት ተዘርግቶ ወደ ሥራ መገባቱን በሚኒስቴሩ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ ከ103 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከጎበኙ 40 ሺህ 600 ጎብኚዎች ከ103 ሚሊየን 199 ሺህ ብር በላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ገቢ ተገኘ፡፡
የቱሪዝም ዘርፉ አፈጻጸም ከአለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 18 በመቶ ብልጫ ማሳየቱ…
በደቡብ ክልል ከማዕድን ልማት ዘርፍ ከ125 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፈው በጀት ዓመት ከማዕድን ልማት ዘርፍ ከ125 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡
በክልሉ በማዕድን ልማት የተሰማሩ ባለሐብቶች ከ18 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠራቸውም ተመላክቷል፡፡
የክልሉ…
ደቡብ ክልል ከቱሪዝም ዘርፉ 271 ሚሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2015 (2015) በ2015 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፉ 350 ሚሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ 271 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የደቡብ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለፀ።
ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን መጎብኘታቸውን የቢሮው ምክትል እና…
ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቅመማቅመም ከ10 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ 6 ሺህ 323 ቶን ከቀረበ የቅመማ ቅመም ምርት 10 ነጥብ 48 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ገለጸ፡፡
ለውጭ ገበያ ከተላኩ ዋና ዋና የቅመማ ቅመም ምርቶች መካከልም÷…
ከቡና ምርት ጋር በተያያዘ በዐውደ-ርዕዮች በተደረገ ተሳትፎ ከ76 ሚሊየን በላይ ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 141 ቡና ላኪዎች እና የቡናና ሻይ ባለስልጣን በተለያዩ ዐውደ-ርዕዮች ተሳትፈው 76 ሚሊየን 500 ሺህ የአሜሪካን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡
ገቢው የተገኘው በዐውደ-ርዕዮቹ ላይ 47 ሺህ 424 ቶን ቡና ውል (ኮንትራት) በመግባት…
የሐረሪ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ1 ቢሊየን 746 ሚሊየን ብር በላይ ገቢሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በተጠናቀቀው የበጀት አመት ከ1 ቢሊየን 746 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሀላፊ አቶ በቀለ ተመስገን÷ በአመቱ 1 ቢሊየን 361 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ከ1 ቢሊየን…
የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ 8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት 8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ሃላፊ አቶ ሃይሉ ጉዱራ÷በበጀት ዓመቱ ከመደበኛ ግብር ከፋዮች እና መዘጋጃ ቤት አገልግሎት 10 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ…