Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል ከ12 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንደሚከታተሉ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 የትምህርት ዘመን ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ከ12 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ይከታተላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡
በትምህርት ዘመኑ ከቅድመ መደበኛ እስከ ኮሌጆች ድረስ በ37 ሺህ…
የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዱብቲ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡
በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴን (ዶ/ር) ጨምሮ ሚኒስትር ዴዔታዎች፣ ዳይሬክተሮች እና…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የታክስ ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የታክስ ንቅናቄ እና የግብር ከፋዮች የእውቅናና ምስጋና መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው።
ንቅናቁው"ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ-ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
በመርሐ ግብሩ የክልሉ…
የማጅራት ገትር መንስዔዎችና መከላከያ መንገዶች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጎል በልብስ መሳይ ሽፋን የተሸፈነ ሲሆን የአንጎል ሽፋን ብግነት ማጅራትገትር በሚል ይታወቃል፡፡
የማጅራት ገትር ህመም በልዩ ልዩ ህመም አምጪ ተህዋሲያንና ባዕድ ነገሮች የሚፈጠር አደገኛና አጣዳፊ ሲሆን ፥ በተለይ በባክቴሪያ የሚመጣው ማጅራት…
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አንድርያስ እሸቴ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አንድርያስ እሸቴ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አንድርያስ እሸቴ (ፕ/ር) ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ነው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት እንደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በስኬት እንዲጠናቀቅ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የፀጥታ ተቋማት አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በስኬት እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት አድርገው ወደ ሥራ መግባታቸውን የፀጥታ ተቋማት አስታውቀዋል፡፡
የአፍሪካ ከተሞች ፎረም “ዘላቂ የክትመት ምጣኔ ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063” በሚል መሪ…
የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለነጻ አህጉራዊ የንግድ ትስስር ፋይዳው የጎላ ነው – ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ ተግባራዊ ያደረገቻቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢንቨስትመንትና ንግድን በማሳለጥ ሀገሪቱን በነጻ አህጉራዊ የንግድ ትስስር ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የአፍሪካ ነጻ አህጉራዊ የንግድ ቀጠና ጽ/ቤት ዋና ፀሐፊ ገለጹ፡፡
አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ…
ሰራዊቱ በሶማሊያ የከፈለው መስዋዕትነት ለቀጣናው ሰላም መፈጠር ሁለንተናዊ ድርሻ ነበረው – ሜ/ጄ አዳምነህ መንግስቴ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ48ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ በሶማሊያ የከፈለው መስዋዕትነት ለቀጣናው ሰላም መፈጠር ሁለንተናዊ ድርሻ እንደነበረው የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል አዛዥ ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ገለጹ፡፡
በሶማሊያ ተሠማርቶ የቆየው 48ኛ…
በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በቻይና የዳኝነት ልዑክ ቡድን መካከል የልምድ ልውውጥ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የዳኝነት ልዑካን ቡድን እና በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መካከል ዛሬ የልምድ ልውውጥ ተደርጓል፡፡
በመርሐ ግብሩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አበባ እምቢአለና፣…
ጃፓን በከባድ አውሎ ነፋስ ተመታች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ከባድ አውሎ ነፋስ መመታቷ ተገለፀ፡፡
በደቡባዊ ጃፓን የተከሰተውን ከባድ አውሎ ነፋስ ተከትሎ በተፈጠረ የመሬት መንሸራተት አራት ሰዎች መሞታቸው የተገለፀ ሲሆን በርካታ ሰዎች ደግሞ ጉዳት…