Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሚኒስቴሩ በቀብሪ በያህ ከተማ ያስገነባቸውን ቤቶችና መማሪያ ክፍሎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በሶማሌ ክልል ቀብሪ በያህ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያስገነቧቸውን የአቅመ ደካማ ቤቶች እና የመማሪያ ክፍሎች ለተጠቃሚዎች አስረክበዋል። ሚኒስቴሩ ለመኖሪያ ቤቶቹና ለተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎቹ ግንባታ…

አርመኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርመኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን በወዳጅነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት አጠናክራ እንደምታስቀጥል አስታውቃለች፡፡ በኢትዮጵያ የአርመኒያ አምባሳደር ሳህክ ሳርጊሲያን የመቻል ስፖርት ክለብን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ስለመቻል ስፖርት ክለብ…

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለመታረም ዝግጁ ለሆኑ 122 ነጋዴዎች ይቅርታ መደረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 122 ነጋዴዎች በሰሩት ስህተት ተፀፅተው ለመታረም ዝግጁ በመሆናቸው ይቅርታ እንደተደረገላቸው የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ። ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ÷ ህገ ወጥ የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ እና የማከማቸት ተግባር…

የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃን በተገቢው ለመጠበቅ ችግኞችን መትከል ይገባል- ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃን በተገቢው ሁኔታ ለመጠበቅና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ችግኞችን በየጊዜው መትከል ይገባል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የተጠሪ…

መንግሥት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የጀመረው ምክክር በጋራ መሥራትን እንደሚያዳብር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ከተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የሚያደርጋቸው የምክክር መድረኮች በሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተቀራርቦ የመሥራት ባህልን እንደሚያበረታታ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ። ከዚህ ቀደም የሀገሪቱ የፖለቲካ ምኅዳር ብዙ ችግሮች…

የአየር ንብረት ተጽእኖን ለመቋቋም የተጀመሩ ሥራዎች እንደሚጠናከሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖን ለመቋቋም የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ጥረቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ሚናዋን አጠናክራ እንደምትቀጥል ተመላከተ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የአረንጓዴ ዕድገት ኢንስቲትዩት፣…

ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ኢኮኖሚዋን ለማሳደግ እንደምትሰራ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ኡሪያት ቻም ኡጋላ ገለጹ፡፡ በአምባሳደሩ ከቲቪ ብሪክስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፥ የኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል ስላለው ጥቅምና ተያያዥ ጉዳዮች…

የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረምና አውደ ርዕይ ነሐሴ 8 እና 9 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፎረሙ ምርትና አገልግሎትን እንዲሁም ዘመን ያፈራቸውን ቴክኖሎጂዎች ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና…

በ2017 ዓ.ም የሕዝቡን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ ሥራዎች ይከናወናሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በያዝነው የበጀት ዓመት የሕዝቡን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የልማት ሥራዎች በትኩረት ይከናወናሉ ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ በዚህም የቱሪዝም ልማትን ለማጠናከር፣ ገቢን አሟጥጦ ለመሰብሰብ፣…

ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ፦

የፕሪቶሪያ ስምምነት መነሻና መድረሻው ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊተቋማትን ማክበር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከሰሞኑ በተሻሻለው የምርጫ አዋጅ ቁጥር 1332/2016 አንቀጽ 2 (1) መሠረት ለሕወሐት የምዝገባ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ገልጧል። መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት…