Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሱፍሌ ማልት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንቱን እንዲያስፋፋ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል- ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱፍሌ ማልት ኩባንያ በኢትዮጵያ ያለውን ኢንቨስትመንት እንዲያስፋፋ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ከሱፍሌ ማልት ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅ…

ከሕገ-ወጥ ነጋዴዎች የተወረሰ 800 ሺህ ሊትር ዘይት ለሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ከሕገ-ወጥ ነጋዴዎች የወረሰውን 800 ሺህ ሊትር ዘይት ለ10 የሸማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት በዛሬው ዕለት አከፋፍሏል። በመዲናዋ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ጥቂት ነጋዴዎች መሰረታዊ የፍጆቻ…

ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን አስመልክቶ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ24ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን አስመልክቶ ፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የፖናል ውይይት "ወጣቶችን…

አቶ ኦርዲን የላቦራቶሪ ማሽኖችን ለጤና ተቋማት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በከፍተኛ ወጪ የተገዙ የሲ ቢ ሲ እና ኬሚስትሪ የላቦራቶሪ ማሽኖችን ለወረዳ ጤና ጣቢያዎች እና ጁገል ሆስፒታል አስረክበዋል፡፡ አቶ ኦርዲን በወቅቱ እንዳሉት÷ የጤና ተቋማትን በግብዓት በማደራጀት…

እየተከልን እናንብብ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ የተለያዩ ሥልጣኔዎችን በተለያዩ አካባቢዎችና በተለያዩ ዘመናት አስተናግዳለች፡፡ ሁሉም ለዚህች ሀገር ዛሬ ያበረከቱት ዕሴት አለ፡፡ ነገር ግን ሁሉም ለማለት በሚቻል ሁኔታ ለሦስት እልፍ ዓመት ጥቂት ፈሪ ዘመን ያህል አንድ ወጥ የመንግሥት ሥርዓትና የሕይወት ዘይቤ ውስጥ የኖሩ ናቸው፡፡ በዘመን…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለ4 ክልሎች የመድሀኒትና የህክምና መስጫ ቁሳቁሶችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለአማራ፣ ትግራይ፣ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ግምታዊ ዋጋቸው ከ58 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የመድሀኒት እና የህክምና መስጫ ቁሳቁሶችን አስረክቧል። የመድሀኒት እና የህክምና መስጫ ቁሳቁሶቹ በክልሎቹ ለሚገኙ…

በመቐለ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ የኮሪደር ልማት ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ አስተዳደር በ2017 ዓ.ም በ2 ቢሊየን ብር በከተማዋ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ለማከናወን ማቀዱን አስታውቋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ በተገኙበት በመቐለ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት…

በ2017 ዓ.ም የመልካም አስተዳደርና የጸጥታ ሥራዎች ላይ ትልቅ ለውጥ ለማምጣት ይሰራል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በ2017 በጀት ዓመት የመልካም አስተዳደር እንዲሁም የሰላምና ጸጥታ ሥራዎች ላይ ትልቅ ለውጥ ለማምጣት ይሰራል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆኑ አስፈጻሚ ተቋማት የ2016 በጀት…

ለወጣቱ የክህሎት መር ስራ ዕድል መፍጠር ላይ በልዩ ትኩረት ሊሰራ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፀጋዎቻችንን በመለየት ለወጣቱ የክህሎት መር ስራ ዕድል መፍጠር ላይ በልዩ ትኩረት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ስራ እድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዝ ቢሮ በ2016 ዓ.ም…

ምክክር ኮሚሽኑ ከነገ በስቲያ በሐረሪ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሐረሪ ክልል ነሐሴ 4 ቀን 2016 ዓ.ም አጀንዳ ማሰባሰብ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር÷ ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም በየወረዳው ከሚገኙ የተለያዩ…