Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ግብፅንና ሱዳንን ከድርቅ፣ ከጎርፍ፣ ከውኃ ደለልና ከወጪ የታደገው የሕዳሴ ግድብ

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ የልማት ምሰሶ ከመሆኑ ባሻገር፣ የታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከተፈጥሮ አደጋዎች እየታደጋቸው ይገኛል። ግድቡ ወቅትን ተከትሎ በዓባይ ወንዝ ላይ ሲከሰት የነበረውን ከፍተኛ የውኃ ፍሰት መዋዠቅ በማስተካከል፣ የቀጣናውን የውኃ ደህንነት በተግባር እያረጋገጠ ያለ…

10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክር ይደረጋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስር አባላት ያሏቸው ቡድኖች ሲያካሂዱት በነበረው ምክክር በተጠናቀሩ ሪፖርቶች ላይ ከነገ ጀምሮ ወደ 50 በመሰባሰብ ምክክር ይጀምራሉ አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ…

በቀይ ባሕር ቀጣና የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እደግፋለሁ – የአፍሪካ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት በቀይ ባሕር ቀጣና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረጉ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን ሙሉ በሙሉ ይደግፋል አሉ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ማሀሙድ አሊ ዩሱፍ። ሊቀመንበሩ ባወጡት መግለጫ፥ ለዓለም የንግድ እንቅስቃሴ እጅግ…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊነቷን ለማስጠበቅ የዲጂታል አብዮት ላይ ናት

በአሁኑ የጂኦፖለቲካና የቴክኖሎጂ ዘመን፣ የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በምድር፣ በባህርና በአየር ላይ በሚደረግ መደበኛ ጥበቃ ብቻ አይደለም። የሳይበር ምህዳር የጦር ግንባር እየሆነ በመምጣቱ፣ ኢትዮጵያ ሀገራዊ ነጻነቷንና ጥቅሟን ለማስጠበቅ ወደ ዲጂታል አብዮት በከፍተኛ ሁኔታ…

መጪው ትውልድ በአሸናፊና በተሸናፊ ትርክት ውስጥ እንዳያድግ የተከፈለ ዋጋ

የመደመር መንግሥትና የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሰላም የጸና እምነት አላቸው፡፡ ከዚህም የተነሣ የውጭም ሆኑ የውስጥ ጠላቶች በተነሡ ጊዜ አስቀድመው የሰላምን አማራጭ ይፈልጋሉ፡፡ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት እስከጥግ ድረስ ይሄዳሉ፡፡ የሰላምን አማራጭ አብዝተው የሚፈልጉት ጦርነት አውዳሚ መሆኑ ስለሚገባቸው…

የቀይ ቦኔት ክብር የገባው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት በጽኑ መሠረት ላይ ለማስቀጠል፣ የሕዝቦቿን ሰላማዊ ኑሮ በዘላቂነት ለማረጋገጥና በሚከሰቱ ማናቸውም የፀጥታ ስጋቶች ላይ ፈጣንና በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ የተገነባ፣ በከፍተኛ ዲሲፕሊን የታነፀና ለሀገር ፍቅር የቆመ መከላከያ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ከጋና ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከጋና ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጆን ድራማኒ ማሃማ ጋር በጁብሊ ሀውስ በሁለትዮሽ እና በጋራ አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከአፍሪካ…

ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ…

ሀገራዊ ምክክሩ እንደ ሀገር ያልሄድንበትና ያልሞከርነው አዲስ መንገድ ነው – የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ እንደ ሀገር ያልሄድንበት እና ያልሞከርነው አዲስ መንገድ ነው አሉ በምክክር ጉባዔው እየተሳተፉ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፡፡ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮቹ ኢትዮጵያ ለዘመናት የምትታወቀውና መገለጫዋ የሆነው የጦርነት አዙሪት…

የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ወቅት ላይ እንገኛለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጋና አክራ በተካሄደው…