Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘመናት ሲንከባለሉ የነበሩ ችግሮች ላይ በምክክር መግባባት ላይ መድረስ የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፈንታ ብሩህ ያደርጋል አሉ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ…

ሀገራዊ ምክክሩ እንደ ሀገር ያልሄድንበትና ያልሞከርነው አዲስ መንገድ ነው – የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ እንደ ሀገር ያልሄድንበት እና ያልሞከርነው አዲስ መንገድ ነው አሉ በምክክር ጉባዔው እየተሳተፉ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፡፡ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮቹ ኢትዮጵያ ለዘመናት የምትታወቀውና መገለጫዋ የሆነው የጦርነት አዙሪት…

የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ወቅት ላይ እንገኛለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካን የጤና ሥርዓት በራሳችን የፋይናንስ ዐቅም የምንገነባበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በጋና አክራ በተካሄደው…

የግብፅ መሰረተ ቢስ ውንጀላና የኢትዮጵያ እውነታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 85 ከመቶ በላይ የሚሆነው የዓባይ ወንዝ ምንጭ ብትሆንም ለዘመናት በቅኝ ግዛት ዘመን በተፈረሙ ስምምነቶችና ሴራዎች ከአብራኳ በወጣው ወንዝ የመጠቀም መብቷ ተነፍጎ ቆይቷል። የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት በተለይ ግብፅ ወንዙ ላይ…

ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በፓርቲና በመንግሥት የተቀናጀ አመራር የሕዝብን ኑሮ ለማሻሻል የጀመራቸው ተጨባጭ ለውጦች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በ2018 በጀት ዓመት በፓርቲና በመንግሥት…

መመካከር ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚጣል መሠረት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት የታሪክ ባለቤት፣ የበርካታ ቋንቋዎች፣ ባሕሎች፣ እምነቶችና ማንነቶች መኖሪያ ሀገር ናት። ይህ ብዝኃነት የሀገሪቱ ሀብትና ጥንካሬ ቢሆንም፣ በአግባቡ ካልተያዘ የልዩነትና የአለመግባባት ምንጭ ሊሆን ይችላል። ልዩነቶችን…

ኢፍትሃዊ የውኃ ክፍፍል ስምምነቶችን ለማስቀጠል ያለመው የግብጽ ፕሮፓጋንዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለቀጣናው አዲስ የኃይል ልማት እና የትብብር ምዕራፍ ከፍቷል፡፡ ነገር ግን የግብፅ ሚዲያዎች እና የመንግሥት አካላት ጉዳዩን እንደ ውኃ እጥረት በማስመሰል ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።…

ህገ ወጡ ሕወሓት የትግራይን ወጣቶች እያፈሰ ወደ ስልጠና ካምፕ እያስገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ህገ ወጡ ሕወሓት የክልሉን ወጣቶች እያፈሰ ወደ ስልጠና ካምፕ እያስገባ ነው አሉ፡፡ ህገ ወጡ ሕወሓት፣ የመደመር መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያቀርብለትን የሰላም ጥሪ ችላ በማለት የጦርነት ጉሰማውን የቀጠለ ሲሆን፤ ቡድኑ…

ህገ ወጡ ህወሓት በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል – አቶ ሀፍቱ ኪሮስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት ሀፍቱ ኪሮስ። አቶ ሀፍቱ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የክልሉን ወጣቶች ለሌላ አሳልፎ…

ምክክሩ ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው አሉ የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ…