Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በሀረሪ ክልል የምርጫ ጣቢያዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጮችን ለማስተናገድ የምርጫ ጣቢያዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሀረር ከተማ ባደረገው ቅኝት የምርጫ ጣቢያዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡…

በጉራጌ ዞን ጉመር ቁጥር 1 ምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ተሰራጨ

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የጉመር ቁጥር 1 ምርጫ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚውሉ የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተከናውኗል፡፡ ‎‎በጉመር ቁጥር 1 ምርጫ ክልል ሥር 46 የምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ ሲሆን ለእነዚህ ጣቢያዎች…

በምርጫው በመሳተፍ ለሀገር ግንባታ የበኩላችንን እንወጣለን – የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን የሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ወጣቶች በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ላይ በመሳተፍ ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የበኩላችንን አስተዋጽኦ እንወጣለን አሉ። ወጣቶች በነገው እለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የወሰዱትን ካርድ ተጠቅመው ለሀገር የሚበጀውን…

በምርጫው ድምጽ ለመስጠት ተዘጋጅተናል – የአለታወንዶ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻችንን በመስጠት ሀገራዊ ሃላፊነታችንን ለመወጣት ተዘጋጅተናል አሉ የአለታወንዶ ከተማ ነዋሪዎች ፡፡ የከተማው ነዋሪ ዳንኤል ቀቀቦ፤ በነገው እለት በካርዳቸው ለሀገር እድገት ይበጃል የሚሉትን ፓርቲ በመምረጥ…

ዴሞክራሲያዊ መብታችንን በመጠቀም ለመምረጥ ተዘጋጅተናል – የሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች ዴሞክራሲያዊ መብታችንን በመጠቀም ይመራናል የምንለውን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን አሉ፡፡ ነዋሪዎቹ ነገ ግንቦት 24 በሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመሳተፍ የመራጭነት ካርድ ከያዙ…

በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል። በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ አሰጣጡ የተሟላ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረትም በአስተዳደሩ የምርጫ ቁሳቁስ…

 ዴሞክራሲን ለማፅናት የአፍሪካ ሀገራት አንዱ ከሌላው ሊማር ይገባል – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደርና የምርጫ ስርዓትን ለማጠናከር የአፍሪካ ሀገራት አንዳቸው ከሌላቸው ልምድ መቅሰም አለባቸው አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ፡፡…

በባቲ ከተማ የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ባቲ የምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ በተጨማሪም መራጮች ያለምንም እንግልት መምረጥ እንዲችሉ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለህዝቡ ምቹ የሆነ የጊዜያዊ መጠለያ…

ሀገርን ይመራል ብለን የምናምንበትን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል – የባቹማ ከተማ ነዋሪዎች

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ከተማ ነዋሪዎች ሀገርን ይመራል ብለን የምናምንበትን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል አሉ። ነዋሪዎቹ በሰጡት አስተያየት፤ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚደረገው ሀገራዊ ምርጫ…

ካርድ በመውሰድ ያሳየነውን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም እናረጋግጣለን – የድሬዳዋ ወጣቶች

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች ካርድ በመውሰድ ያሳየነውን ተሳትፎ ድምፅ በመስጠትም እናረጋግጣለን አሉ። ወጣቶቹ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በወሰዱት ካርድ ድምፃቸውን በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጸዋል። በነገው…