Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው የሸበሌ ሪዞርት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት የተፈጥሮ ውበትንና ባህላዊ እሴትን ከዘመናዊው አገልግሎት ጋር ያቀናጀ አዲስ የአፍሪካ የቱሪስት መስህብ ሆኗል።
የሸበሌ ሪዞርት መገንባት ለሶማሌ ክልል ብሎም ለምሥራቅ አፍሪካ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል፡፡…
ከጣና ሐይቅ ላይ 2 ሺህ 800 ሔክታር የእምቦጭ አረም ማጽዳት ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በጣና ሐይቅ በእምቦጭ ተይዞ የነበረን 2 ሺህ 800 ሔክታር የውሃ አካል ማጽዳት ተችሏል አለ የአማራ ክልል አካባቢና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን፡፡
የባለሥልጣኑ ም/ሃላፊ ተሾመ አግማስ እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በአካባቢ፣…
አፍሪካውያን በምክክር ልዩነቶቻቸውን መፍታት ችለዋል፤ ኢትዮጵያም ትችላለች!
በአፍሪካ ሀገራት ያጋጠሟቸውን ዘርፈ ብዙ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና የእርስ በርስ ግጭት ቀውሶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሀገራዊ ምክክርን እንደ ዋና መፍትሔ ተጠቅመዋል።
ያካሄዷቸው ምክክሮች ሀገራቱ ወደ ከፋ እልቂትና መበታተን እንዳይገቡ በመታደግ አዲስ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ…
የለውጥ ንፋስ እና የትግራይ ህዝብ የነጻነት ጉዞ
የትግራይ ክልል ህዝብ የህገ ወጡ ሕወሓት የፖለቲካ መያዣ ሆነን አንቀርም እያለ ነው።
ህዝቡ ረጅም ታሪክ፣ ጠንካራ ባህል እና ለኢትዮጵያ አንድነት ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈለ ኩሩ ህዝብ ነው።
ህገ ወጡ የሕወሓት ቡድን ከ50 ዓመት በላይ፣ ጫካ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በትግራይ ህዝብ ነግዷል።…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባዔው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የምክር ቤት ዓባላት፣ የክልሉ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በጉባዔው…
አንጋፋዋ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋዋ ድምጻዊት ሳጅን አልማዝ ተፈራ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች፡፡
ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ነው ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው፡፡
ድምጻዊት አልማዝ በነገሌ ቦረና…
በኦሮሚያ ክልል ሰላምን የማጽናት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አውሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላምን በማጽናት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አውሉ አብዲ፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ዜጎች ከስጋት ተላቅቀው…
ሀገራዊ ምክክሩ የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሰላ ከተማ ነዋሪዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የህዝቡን አንድነት በማጠናከር ሰላምና ልማትን ያረጋግጣል አሉ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መካሄድ መጀመሩ ይታወቃል።
ምክክሩ አጀንዳዎችን…
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ችግኝ ለትውልድ የሚተላለፍ ተግባር ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰቱ ተፈጥሮአዊ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የቀረፀችው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአሁኑ ወቅት እምርታ እያስመዘገበ ይገኛል።
በዛሬው ዕለት…
ግብፅንና ሱዳንን ከድርቅ፣ ከጎርፍ፣ ከውኃ ደለልና ከወጪ የታደገው የሕዳሴ ግድብ
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ የልማት ምሰሶ ከመሆኑ ባሻገር፣ የታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከተፈጥሮ አደጋዎች እየታደጋቸው ይገኛል።
ግድቡ ወቅትን ተከትሎ በዓባይ ወንዝ ላይ ሲከሰት የነበረውን ከፍተኛ የውኃ ፍሰት መዋዠቅ በማስተካከል፣ የቀጣናውን የውኃ ደህንነት በተግባር እያረጋገጠ ያለ…