Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል የተሻገረች ሀገር ናት – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የተሰነዘሩባትን ፈተናዎች በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል ተሻግራ የኖረች ሀገር ናት አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ምዕራብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

የኢፌዴሪ አየር ኃይል የጽናት ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 3 – የጽናት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከብሯል፡፡ አየር ኃይሉ የጀግኖችን ፅናት ተላብሶ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት፤ በቁርጠኝነትና በታማኝነት እየተወጣ እንደሚገኝ በመርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…

ኢትዮጵያ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎች ያፀኗት ሀገር በመሆኗ ፈተናዎችን ይበልጥ ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን ''ፅኑ መሠረት ብርቱ ሀገር'' በሚል መሪ ቃል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ…

ኢትዮጵያን ታላቅ ያደረጋት ሉዓላዊነት የተገነባው በልጆቿ ጽናት ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ታላቅ ያደረጋት ሉዓላዊነት የተገነባው በልጆቿ ጽናት ነው አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ ‎ ‎ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ‎ ‎ርዕሰ መስተዳድሩ…

የፌደራል ፖሊስ – በጽናት ሀገርን የማጽናት ገድል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያካሄደው ስር ነቀል ተቋማዊ ሪፎርም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ሉዓላዊነት ጠንካራ መሠረት መጣል ችሏል፡፡ በመደመር መንግሥት የጸጥታ ተቋማት የሪፎርም ማዕቀፍ የተተገበረው የፖሊስ ሪፎርም…

በሀገር አቀፍና በክልል ደረጃ የተመዘገቡ አኩሪና ታሪካዊ ድሎች የጽናት ማሳያ ናቸው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍና በክልል ደረጃ የተመዘገቡ አኩሪና ታሪካዊ ድሎች የጽናት ማሳያ ናቸው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን በሀረሪ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ…

በታሪክ ቅብብሎሽ የተረከብናትን ሀገር በማጽናት ለትውልድ እናስረክባለን – የመከላከያ ሠራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ቅብብሎሽ የተረከብናትን ሀገር በመጠበቅና በማጽናት ለመጪው ትውልድ እናስረክባለን አሉ የመከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ አባላት። የምስራቅ ዕዝ ሠራዊት አባል የሆኑት ሌተናል ኮሎኔል ፈይሳ በዳዳ ፥ ቀደምት አባቶቻችን በውጪ ወራሪና በውስጥ…

ኢትዮጵያ ፈተናዎችን በጽናት በማለፍ አኩሪ ድሎችን እያስመዘገበች ነው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በርካታ ፈተናዎችን በጽናት በማለፍ አኩሪ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር። የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት የጽናት ቀንን “ጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት” በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ…

ትውልዱ በጋራ በመቆም የሀገርን ጽናት ማረጋገጥና ማስቀጠል አለበት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባቶቻችን በአንድነት ቆመው የጸናች ሀገርን እንዳስረከቡን ሁሉ የአሁኑ ትውልድ ሀገርን በሚያጸኑ የልማት ስራዎች በጋራ በመቆም የሀገርን ጽናት ማረጋገጥና ማስቀጠል አለበት አሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አስራት…

የአርቲስት እልፍነሽ ቀኖ አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል። በአፋን ኦሮሞ የሙዚቃ ሥራዎቿ የምትታወቀው አንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ጳጉሜን 1 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት…