Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች  የምርጫ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘውን 7ኛውን ጠቅላላ  ምርጫ ለመታዘብ የተሰማሩ ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን በቅርበት እየተመለከቱ ነው። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን…

በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኩታበር ምርጫ ክልል ተቋርጦ የነበረው የምርጫ ሂደት ዳግም ተጀምሮ መራጮች ድምፅ እየሰጡ ነው፡፡ በአማራ ክልል በኩታበር ምርጫ ክልል ሥር ከሚገኙ 73 ምርጫ ጣቢያዎች መካከል አንዱ በሆነው የቁንዲ -ለ- ምርጫ ጣቢያ ተቋርጦ…

ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ሕገ መንግሥታዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው ለሚፈልጉት ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን…

እስካሁን ያለው የምርጫ ሒደት ፍፁም ነፃ እና ሰላማዊ ነው – የኢዜማ ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በባሕር ዳር ከተማ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል። አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በሰጡት መግለጫ÷ የኢዜማ ደጋፊዎች፣ አባላትና አመራሮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሃዊ ነው – የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዕጩነት በቀረቡበት በጎማ 2…

ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ የሚገኘውን የድምፅ አሰጣጥ ሂደት እየተመለከቱ ነው። በምርጫ ክልል የተለያዩ ጣቢያዎች ማሕበረሰቡ ከማለዳው ጀምሮ…

የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ በየነ መንግሥታት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ የታዛቢ ቡድኑ መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን…

በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጮች ድምጻቸውን መስጠታቸውን ቀጥለዋል። ወይዘሮ ማስተዋል አበራ መንታ ልጆቻቸውን ይዘው በጎንደር ከተማ መድን ምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ወይዘሮ ማስተዋል እንደገለጹት ምንም እንኳን መንታ ልጅ ታቅፎ ለምርጫ መሰለፍ አድካሚ ቢሆንም በምርጫው…

ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መራጮች ድምጽ እየሰጡ ነው – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መራጮች ድምጽ በመስጠት ላይ ናቸው አሉ። የቦርድ ሰብሳቢዋ የምርጫውን ጊዜያው ሂደት በተመለከተ በሰጡት መግለጫ…

50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተዋል – ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተው የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀምሯል አለ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫውን ጊዜያው ሂደት በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤ 50 ሺህ 188 የምርጫ ጣቢያዎች…