Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በአሁኑ ትውልድ ይመለሳል – ጄኔራል ይመር መኮንን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በአሁኑ ትውልድ ይመለሳል አሉ በመከላከያ ሰራዊት የትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ጄኔራል ይመር መኮንን፡፡
ብሔራዊ የኢትዮጵያ ሰራዊት ማሕበር ትኩረቱን ቀይ ባሕር ላይ ያደረገ የውይይት መድረክ እያካሄደ…
ባለሥልጣኑ በአጥር የተዘጉ ከ1 ሺህ 400 በላይ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን አስከፈተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለሥልጣን በመዲናዋ በአጥር የተዘጉ 1 ሺህ 434 የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን አስከፈተ፡፡
የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኢያሱ ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በመዲናዋ የውስጥ ለውስጥ…
ከንቲባ አዳነች የድል ፕላዛና ቁርጡሚ የወንዝ ዳርቻ ልማትን አገልግሎት አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የድል ፕላዛ እና ቁርጡሚ የወንዝ ዳርቻ ልማትን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች÷በቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ እጅግ ዘመናዊ ሆኖ የተገነባውን የድል ፕላዛና የቁርጡሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት…
ድሬዳዋ በሕብረ ብሔራዊ አንድነትና አብሮነት አርአያ የምትሆን ከተማ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድሬዎች አብሮ ለመኖር ገንዘብ፣ ቋንቋ ወይም እምነት ሳይሆን ሰውነት ይበቃል ብለው የሚያምኑ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የድሬዳዋ ቆይታቸውን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ ÷ የኢንዱስትሪ ከተማ በሆነችው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሐረሪ ክልል ሶፊ ወረዳ የተሠራውን የገጠር ኮሪደር ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐረሪ ክልል ሶፊ ወረዳ ቡርቃ ቀበሌ ውስጥ የተሠራውን የገጠር ኮሪደር ጎብኝተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በቡርቃ ቀበሌ ውስጥ የተሰራው የገጠር ኮሪደር…
በድሬዳዋ ተስፋ ሰጪ የከተማ ልማት ስራዎች ተከናውነዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በድሬዳዋ ከተማ ተስፋ ሰጪ የልማት ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድሬዳዋ ከተማ የልማት ዕቅዶችን አፈጻጸም ለመገምገም ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ባለፈው…
ቅሬታ የሚነሱባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነዋሪዎች ቅሬታ ይነሳባቸው የነበሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ የኮልፌ 18 ማዞሪያ አውቶቡስ ተራ መሳለሚያ እና አየር ጤና ካራ ወለቴ መንገድ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በድሬዳዋ የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመደመር መጻሕፍት ሽያጭ እና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በተገኘ በጀት የተገነባውን የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎብኝተዋል።
ቤተ መጻሕፍቱ ከ1 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የቦታ ስፋት ላይ ያረፈ እና ዘመናዊ…
በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ይበልጥ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷አሁን ላይ በክልሉ 12 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች…
የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን እና የደረቅ ወደብን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ…