Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጥፋተኛ ሆነው የተገኙ ዳኞችና ተሿሚዎች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የስነ ምግባር ጉድለት ክስ በተመሰረተባቸው የፍርድ ቤቱ ዳኞች እና የጉባኤ ተሿሚዎች ላይ የስራ ስንብት እና የደሞዝ ቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። ጉባኤው ባለፉት ወራት ከማህበረሰብ የቀረቡ ቅሬታዎችንና የምርመራ…

2ተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉትን ጉዞ ማስተባበር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ብሔራዊ ኮሚቴ ሰብሳቢና የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር…

በመዲናዋ ባለፉት 11 ወራት ከ700 ሺህ በላይ ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ መሰጠቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ባለፉት 11 ወራት ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ መስጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ ኤጀንሲው በበጀት ዓመቱ ያከናወናቸውን የዕቅድ አፈፃጸምና…

በባሕር ዳር ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ላለፉት ሁለት ቀናት ‘ሰላም ለሁሉም፣ ሁሉም ለሰላም’ በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣትተጠናቅቋል። በኮንፈረንሱ ከሁሉም የክልሉ ዞኖችና ወረዳዎች የተውጣጡ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የዩኒዶ የኢትዮጵያ ተወካይን አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቆይታቸውን ያጠናቀቁትን የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የኢትዮጵያ ተወካይ ካላብሮ አውሬሊያ ፓትሪዚያን አሰናበቱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ የተለያዩ ወደቦችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በጅቡቲ ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የዳመርጆግ ወደብን እና የጅቡቲ ዓለም አቀፍ ነጻ የንግድ ቀጣናን ጎበኙ፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አጠቃላይ የገቢ እና ወጪ የምርት ዝውውር የሚካሄድበትን…

ኢትዮጵያ ከፍልሰት ጋር በተያያዘ ዘርፈ-ብዙ ተግዳሮት እየተጋፈጠች ነው – ም/ ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፍልሰት ጋር በተያያዘ ዘርፈ-ብዙ ተግዳሮቶችን በመጋፈጥ ላይ እንደምትገኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የብሔራዊ ፍልሰት ምክር ቤት ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የምክር ቤቱን ዓመታዊ የምክክር…

አቶ ሙስጠፌ የሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን 47 በመቶ መድረሱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ በሶማሌ ክልል ያለው የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን ከ19 ወደ 47 በመቶ ማሣደግ መቻሉን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ አስታወቁ፡፡ ከለውጡ ወዲህ ከ15 በላይ ከተሞችን ተጠቃሚ ያደረጉ ከ300 በላይ የውኃ ጉድጓድ…

የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ የሚወስነው አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ…

ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የውጭ ቀጥታ የኢንቨስትመንት የስበት ማዕከል መሆኗ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የውጭ ቀጥታ የኢንቨስትመንት የስበት ማዕከል መሆኗን የተባበሩት መንግስታት የንግድ እና የልማት ኮንፈረንስ ሪፖርት አመላከተ፡፡ ድርጅቱ ባለፈው ሳምንት ባወጣው ሪፖርት ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ጠንካራ የኢኮኖሚ…